ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ከሞጣ (ጐጃም) ገበያ መልስ ሁለት ሰዎች ይገናኛሉ፡፡ ከሁለቱ አንደኛው “ቀ” ማለት አይችልም፡፡ ስለዚህም በቦታዋ “ፀ” የምትለዋን ፊደል ይተካባታል። አንደኛው ሰውዬ፡- "እንደምን ውለሀል ወዳጄ?"ሁለተኛው ሰውዬ፡- "ደህና እግዚአብሔር ይመስገን፤ ከወዴት እየመጣህ ነው?"አንደኛው -"ከሞፃ"ሁለተኛ - "ምን ይዘሃል?"አንደኛው - "ድግፃ" (ከድግጣ…
Read 16195 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ህልም ተመልካች፣ አንድ ቀራጺ ሃውልተኛ፣ አንድ ባህታዊ ፀሎተኛ፣ ወደ አንድ መንገድ ይሄዱ ነበር፡፡ ብዙ ከተጓዙ በኋላ ህልም ተመልካቹ አንድ ህልም አየ፡፡ ይኸውም “በመንገዳችን ላይ አንድ ትልቅ ዋርካ እናገኝና ቀራጺው ጓደኛችን ያንን ዋርካ ወደ ቆንጆ ሴት ቅርጽ…
Read 9564 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ትልቅ ጫካ ውስጥ አንድ ነብርና አንድ ዱኩላ አንድ ላይ ይኖሩ ነበር፡፡ በየፊናቸው ሌሎች አውሬዎችን በማደን የእለት ምግባቸውን እያሟሉ ነበር፡፡ ድኩላው ነብሩ እንዳያገኘው እየተጠነቀቀ በአንድ አቅጣጫ ይሸሻል፡፡ ነብሩም ድኩላው ካገኘው ሊወጋው እንደሚችል በማሰብ፣ በአንድ አቅጣጫ ይሸሻል፡፡ ውሎ…
Read 9531 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 September 2020 13:42
ጐርፍን ተጐንብሶ የሚያሳልፍ ሰንበሌጥ፤ ቀና ለማለት ይበቃል! - የዶርዜዎች ተረትና ምሣሌ
Written by Administrator
በሀገራችን እውቅ እውቅ ኮሜዲያን እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ (ሀገር ፍቅርና ብሔራዊ ቴአትር)፣ ተዋናይ አበራ ጆሮ (ሀገር ፍቅር ቴአትር)፣ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ ፣ ኮሜዲያን ተስፋዬ ካሣ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ዛሬ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ (ነፍሱን ይማረውና!) በህይወቱና በመድረክ ላይ ከተጫወታቸው…
Read 20228 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 September 2020 14:36
“ማን ያውቃል?” የመስቀል ወፍና የአደይ አበባ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ?” (መንግሥቱ ለማ)
Written by Administrator
“እውነት ሲያረጅ ተረት ይሆናል፤ አርትም ሲያረጅ ጂኦግራፊ ይሆናል” ይላሉ አበው አዋቂዎች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሰፈር የሚኖሩ የእግር ኳስ ቡድን የነበራቸው ወጣቶች ነበሩ፡፡ እነዚህ ወጣቶች እንዳሁኑ ዘመን “ጋሼ የኳስ መግዣ አዋጡልን”፣ “ጋሼ የማልያ አነሰን አሟሉልን…” አይሉም፡፡ ይልቁንም በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ…
Read 11037 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሦስት ልጆቹን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፡- “ልጆቼ፤ እንግዲህ የመሞቻ ጊዜዬ መድረሱ እየታወቀኝ መጥቷል፤ ስለዚህም ሃብቴን ለሦስታችሁም ለማውረስ እንድችል አንዳንድ መመዘኛዎችን ላስቀምጥላችሁና መመዘኛዎቹን በትክክል ያለፈ ልጅ፡- አንደኛ- እንደ ደረጃው ከሃብቴ ከፍተኛ ድርሻውን ያገኛል፡፡ ሁለተኛ፡- የመረጣትን ቆንጆ ሴት…
Read 11859 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ