ላንተና ላንቺ
‹‹ኤችአይቪ ሀብታሙንም ደሃውንም ይይዛል ... ደሀውን ግን ይገድላል፡፡›› ዶ/ር ይፍሩ ብርሀን ባለፈው ሳምንት እትም በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዘንድ ያለውን ለኤችአይቪ መጋለጥ ሁኔታ መሰረት በማድረግ እውነታውን ለማወቅና ለንጽጽርም እንዲረዳ በሀገሪቱ በሚገኙ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች ጥናት መደረጉን እና የተገኘው ውጤትም ተመሳሳይ እንደነበር ዶ/ር…
Read 5055 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ( EDHS 2005 ..እንዳወጣው መረጃ 65 % የሚሆኑ ሴቶችና 16 % የሆኑ ወንዶች ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ ከ18/ አመት እድሜያቸው በፊት የወሲብ ግንኙነት እንደፈጸሙ ተናግረዋል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤችአይቪ መከላከያና መቆጣጠሪያ ቢሮ (Hapco ኘ2010..መረጃ ከሆነ በብሄራዊ ደረጃ የቫይረሱ…
Read 5546 times
Published in
ላንተና ላንቺ
.....እኔ ሴት ሁኜ መፈጠሬን እስከምረግም ድረስ የደረስኩበት ሁኔታ ነው፡፡ በእርግጥ ችግሩ የደረሰው በእህ.. ላይ ነው፡፡ የምትኖረው በአዲስ አበባ ነው፡፡ ነገር ግን ቀደም ሲል በገጠር በምትኖርበት ጊዜ ዘጠኝ ልጅ ወልዳለች፡፡ አሁን ወደአዲስ አበባ የመጣችው ልጆችዋ ለሚሰሙዋት ሕመሞች መፍትሔ እንሻለን በሚለው ስለአመጡአት…
Read 7135 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በእድሜያቸው ከ40 አመት በሁዋላ በሆኑ ሴቶች የሽንት ፊኛ ሕመም እና የወር አበባ መቋረጥ (Pre Menopause& Menopause) ግንኘነት አላቸውን? ለሚለው ጥያቄ አዎን ... በትክክል ግንኙነት አላቸው ...ይላል Perimenopause symptoms.org የተባለው መረጃ መልስ ሲሰጥ፡፡ ምክንያቱም ይላል መረጃው...የወር አበባ ሊቋረጥ ሲልና ከተቋረጠ በሁዋላ…
Read 9725 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህንን ታሪክ ከባለጉዳይዋ ጋር ተወያይታ ገጠመኙን ለንባብ ያዘጋጀችውን አዲስ አለም ብርሀኔን በቅድሚያ በአንባቢዎች ስም አመሰግናለሁ፡፡ ደመራራ ባለፈ በአራራተኛ ቀኑ ታሪኩን እነሆ... አዲስ፡ ማን ልበል? ከበቡሽ፡ ስሜ ከበቡሽ ይልማ ይባላል፡፡ተወልጄ ያደግሁት ተክለሀይማኖት ቤተክርስቲያን አካባቢ ሲሆን በተለይም ያደግሁት ጭድ ተራ እየተባለ ይጠራ…
Read 3157 times
Published in
ላንተና ላንቺ
..እርግዝና እና የክብደት መጠን..... ሰዎች እርግዝናን እንደ አስቸጋሪነት የሚቆጥሩት ምናልባት ውፍረት ከመጠን በላይ ሲሆን ብቻ ሊሆን ይችላል፡፡ ነገር ግን የአንዲት ሴት የክብደት መጠን ከቁመትዋ ጋር ተዛምዶ በሚሰላው ስሌት ከመጠን በታች ከሆነም በእርግዝና ወቅት ሌላው አስቸጋሪ ጉዳይ ነው፡፡ ይህንን በተመለከተ ለዚህ…
Read 12212 times
Published in
ላንተና ላንቺ