ላንተና ላንቺ

Rate this item
(6 votes)
ህጻናትን በፍቅርና በሰላም ማሳደግ የሚቻለው ይበልጡኑ ወላጆች ኃላፊነት የሚሰማቸው እና ጥሩ ምሳሌ ሲሆኑ ነው፡፡ ቤተሰብህን በተሸለ ደረጃ መምራት ማለት አለምን በተሸለ ደረጃ ለመምራት ዝግጁ መሆን ማለት ነው የሚለው የጠበብት ንግግር ተግባራዊ እንዲሆን ሁሉም ልብ ሊለው የሚገባ ነገር ነው፡፡ ወላጅ ልጅን…
Rate this item
(0 votes)
›› የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ሓል..ማ ኤችአይቪ ኤይድስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ በአገር ደረጃ ከሚደረገው ጥረት ተሳታፊ በመሆኑ ከተለያዩ የግል የህክምና ተቋማት ጋር አብሮ ይሰራል፡፡ በመሆኑም በኦሮሚያ መስተዳድር አዳማ ከተማ በሚገኙ የግል የህክምና ተቋማት ያለውን አሰራር በዚህ እትም ለንባብ አቅርበነዋል፡፡…
Rate this item
(3 votes)
የፅንስ ማቋረጥ ሕግ አተረገጓጎም... 551(ሀ) ‹‹በመደፈር ወይም በዘመድ መካከል በተደረገ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ምክንያት ፅንሱ የተገኘ ሲሆን...›› የፅንሱ መቋረጥ የሚካሄደው እርጉዟ ሴት በምትሰጠው ቃል መነሻ መሰረት ነው፤ “ከአስገድዶ መድፈር ፣ ከቤተዘመድ ጋር በተደረገ ግንኙነት ምክንያት”.. ማለቷ በቂ ይሆናል፡፡ ሌላ ተጨማሪ…
Rate this item
(12 votes)
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ ወደ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ ሲፈጸም ይህም ከ10/እርግዝናዎች አንድ ደህንነቱ ያልተጠበቀ እርግዝና እንደሚከወን ያሳያል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ከሚያጋጥሙት ጽንስ ማቋረጦች 1/3ኛ የሚሆኑት ደህንነቱ ያልተጠበቀ ነው፡፡ 90 % የሚሆነው ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ የሚፈጸመው…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር..መሑሀ አዲሱ አመት ..2007.. ዓ/ም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰላም ፣የጤናና የብልጽግና እንዲሆን ይመኛል፡፡ የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ ከእለቱ ጋር የነበረ ገጠመኝ ልናስነብባችሁ ወደድን፡፡ በመሆኑም ተከታዩን እነሆ ለንባብ ፡፡.....ነገሩ ያጋጠመኝ በ2006 ዓ/ም መግቢያ ጳጉሜ 4/2005 ነው፡፡ እኔ…
Rate this item
(38 votes)
በኢትዮጵያ እናቶች በአማካይ በሕይወት ዘመናቸው የሚወልዱት ልጅ መጠን በ2005 /5.4/ በ2011 /4.8/ (DHS)› ሲሆን በ2015 ይህን ቁጥር ወደ /4.4/ ዝቅ የማድረግ እቅድ ተይዞአል ፡፡ በዚህ ዙሪያ በተለይም ቋሚና የረዥም ጊዜን የመከላከያ ዘዴዎች ጠቀሜታን እና የጎንዮሽ ጉዳታቸውን ዶ/ር ነጋ ተስፋው የጽንስና…