ላንተና ላንቺ

Rate this item
(1 Vote)
የሴቶች ሞት ሁሉ የእናቶች ሞት አይባልም፡፡ ከእርግዝና ወይንም ወሊድ ጋር ባልተገናኘ የሚከሰተው ህመም ወይንም ሞት የእናትነት ህመም ወይንም ሞት አይባልም፡፡የእናቶች ሕመም ወይንም ሞት የሚባለው ህይወትን ለመስጠት ስትል ህይወትዋን የምታጣውን እናት የሚመለከት ነው፡፡አቶ ንጉሴ ማዘንጊያ የአዋላጅ ነርሶች ማህበር ስራ አስኪያጅ፡፡እንደውጭው አቆጣጠር…
Rate this item
(1 Vote)
የወገብ ህመምን፤የቁመት መቀነስን እና ወይንም የትከሻ መጉበጥን ቀለል አድርጎ መመልከት አይገባም፡፡በአለም አቀፍ ደረጃ እድሜአቸው ከ50 አመት በላይ ከሆኑ ከሶስት ሴቶች አንዳቸው እንዲሁም ከአምስት ወንዶች አንዳቸው የአጥንት መሳሳት ይገጥማቸዋል፡፡እንደውጭው አቆጣጠር October 20/2022 የዛሬ ሀያ ቀን አለም አቀፉ የአጥንት መሳሳት ቀን በአለም…
Rate this item
(4 votes)
የሰዎች የመራቢያ አካልን የሚያጠቁ በሽታዎች በሴቶች እና በወንዶች ላይ የሚከሰቱ ሲሆን የተለያየ መንሰኤ አላቸው። በግብረ ስጋ ግንኙነት የመተላለፍ እድላቸው ከፍተኛ የሆነ እና በግብረ ስጋ ግንኙነት የመተላለፍ እድላቸው አነስተኛ የሆነ በሽታዎች ይገኛሉ። ጠቅላላ ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ረድኤት ንጉሴ እንደሚናገሩት በግብረስጋ ግንኙነት…
Rate this item
(0 votes)
 አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው መረጃ መሰረት በ1 አመት ውስጥ በአለምአቀፍ ደረጃ ከ4 ጽንስ መካከል አንድ ጽንስ እንደሚቋረጥ ይገመታል። ከዚህም ውስጥ 25ሚሊዮን ጽንስ ደህንነቱ ባልተጠበቀ መንገድ የሚቋረጥ ነው። የአለም የጤና ድርጅት እንዳስቀመጠው ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ በአለምአቀፍ 45% ይይዛል። ከፍተኛውን መጠን 97%…
Rate this item
(2 votes)
መጪው ዘመን የሰላም……….የጤና………..የእድገት……….እንዲሆን የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG ይመኛል የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ትብብር እንደ ውጭው አቆጣጠር በ1992 ዓ.ም የተቋ ቋመ ማህበር ነው፡፡ ማህበሩ ሲቋቋምም አላማው አድርጎ የተነሳው የእናቶችን እና ጨቅላዎችን ጤንነት እና ሕይወት ለማዳን…
Rate this item
(0 votes)
የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት አንድ ሰው ወይም ጥንዶች በሚመሰርቱት ወይም በመሰረቱት ቤተሰብ ውስጥ ልጆች መቼ፣ ስንት፣ በምን ያህል የጊዜ ልዩነት መውለድ እንደሚፈልጉ እና ካልተፈለገ እርግዝና ለመከላከል ምን አይነት የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት[አማራጮች] መጠቀም እንዳለባቸው የሚወስኑበት[የሚያቅዱበት] ሂደት ነው። በኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ እናቶች…
Page 8 of 63