ላንተና ላንቺ

Rate this item
(1 Vote)
“ጽንስ የተስተካከለ አፈጣጠር እንዲኖረው ቅድመ እርግዝና የህክምና አገልግሎት ጠቃሚ ነው” - ዶ/ር ተስፋዬ ሁሬሳእርግዝና ከተፈጠረ በኋላ ጥንዶች የቅድመወሊድ ክትትል ለማድረግ ወደ ህክምና ተቋም እንደሚሄዱ ይታወቃል። ነገር ግን ፅንስ ከመፈጠሩ አስቀድሞ ጥንዶች የህክምና ባለሙያ ቢያማክሩ እና የህክምና አገልግሎት ቢያገኙ ይመከራል። በቅዱስ…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ እንደውጭው አቆጣጠር ኖቨምበር 22/2024 የቫዜክቶሚ ቀን በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊ ኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ተከብሮ መዋሉን ባለፈው እትም አስነብበናል፡፡ ለግማሽ ቀን በተካ ሄደው የልምድ ልውውጥ ከተለያዩ ቦታዎች የመጡ እንግዶች እንደነበሩና ሀሳብ መሰንዘሩንም በመጠኑ ለንባብ ማለታችን ይታወሳል፡፡ የወንዶችን የስነተዋልዶ ጤና ተሳትፎ ማጎልበት…
Rate this item
(2 votes)
የቫዜክቶሚ ትውስታ በዚህ አምድ አዘጋጅ ምናልባት ከሀያ አምስት በላይ ይወስዳታል፡፡ ሴቶች በእርግዝና እና ብዙ በመውለድ ምክንያት ከተንገላቱ በሁዋላ ዘለቄታዊ በሆነ መንገድ ያልተ ፈለገ እርግዝናን እንዲከላከሉ ለማስቻል የእንቁላል ማስተላለፊያቸውን መስር ለመቋጠር መለ ስተኛ ቀዶ ህክምና ለማድረግ ይገደዳሉ፡፡ ነገር ግን በመውለድ ምክንያት…
Rate this item
(0 votes)
የዓለምአቀፍ የስነተዋልዶ ጤና ማእከል [world reproductive health center] መረጃእንደሚያሳየው በዓለም ላይ የተለያየ አይነት ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ የማቋረጥ ህግ ወይም አሰራር አለ። ሃገራት የሚከተሏቸው የአሰራር (ህግ) አይነቶች;ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ የማቋረጥ አገልግሎት በተገልጋዮች ጥያቄ ወይም ፍላጎት ብቻ ይከናወናል። ይህም እንደየ ሀገራቱ ቢለያይም…
Rate this item
(1 Vote)
አንድ ቤተሰብ ልጅ ሲያፈራ ለተወሰኑ ወራት ህጻኑን እንደተሰባሪ እቃ መመልከት የተለመደ ነው፡፡ ህጻኑ እንዳይቀጭ፤ብርድ እንዳይመታው፤ትን እንዳይለው፤እንዳይታፈን የሚ ለው ጥንቃቄ ይደረግለታል፡፡ ይህ እንዳለ ሆኖ ግን ይህ ገና ከማህጸን የወጣ ህጻን የአፈጣ ጠር ጉድለት ቢገጥመው 24/ሀያ አራት ሰአት ሳይሞላው ወደ ቀዶ ህክምና…
Rate this item
(1 Vote)
ሴቶች በተፈጥሮአቸው የወር አበባ መታየት የሚጀምርበት እና የሚቋረጥበት የእድሜ ክልል ያላቸው መሆኑ ተደጋግሞ የሚነሳ ነገር ነው፡፡ ታድያ አልፎ አልፎ የጋጥም ነገር አለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሴቶች የወር አበባቸው ትክክለኛው እድሜ ደርሶ ከተቋረጠ (Menopause) በሁ ዋላ ዘግይቶ እንደ ገና የወር አበባ መሰል…
Page 1 of 67