ላንተና ላንቺ
“ጽንስ የተስተካከለ አፈጣጠር እንዲኖረው ቅድመ እርግዝና የህክምና አገልግሎት ጠቃሚ ነው” - ዶ/ር ተስፋዬ ሁሬሳእርግዝና ከተፈጠረ በኋላ ጥንዶች የቅድመወሊድ ክትትል ለማድረግ ወደ ህክምና ተቋም እንደሚሄዱ ይታወቃል። ነገር ግን ፅንስ ከመፈጠሩ አስቀድሞ ጥንዶች የህክምና ባለሙያ ቢያማክሩ እና የህክምና አገልግሎት ቢያገኙ ይመከራል። በቅዱስ…
Read 842 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ እንደውጭው አቆጣጠር ኖቨምበር 22/2024 የቫዜክቶሚ ቀን በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊ ኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ተከብሮ መዋሉን ባለፈው እትም አስነብበናል፡፡ ለግማሽ ቀን በተካ ሄደው የልምድ ልውውጥ ከተለያዩ ቦታዎች የመጡ እንግዶች እንደነበሩና ሀሳብ መሰንዘሩንም በመጠኑ ለንባብ ማለታችን ይታወሳል፡፡ የወንዶችን የስነተዋልዶ ጤና ተሳትፎ ማጎልበት…
Read 571 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቫዜክቶሚ ትውስታ በዚህ አምድ አዘጋጅ ምናልባት ከሀያ አምስት በላይ ይወስዳታል፡፡ ሴቶች በእርግዝና እና ብዙ በመውለድ ምክንያት ከተንገላቱ በሁዋላ ዘለቄታዊ በሆነ መንገድ ያልተ ፈለገ እርግዝናን እንዲከላከሉ ለማስቻል የእንቁላል ማስተላለፊያቸውን መስር ለመቋጠር መለ ስተኛ ቀዶ ህክምና ለማድረግ ይገደዳሉ፡፡ ነገር ግን በመውለድ ምክንያት…
Read 518 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የዓለምአቀፍ የስነተዋልዶ ጤና ማእከል [world reproductive health center] መረጃእንደሚያሳየው በዓለም ላይ የተለያየ አይነት ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ የማቋረጥ ህግ ወይም አሰራር አለ። ሃገራት የሚከተሏቸው የአሰራር (ህግ) አይነቶች;ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ የማቋረጥ አገልግሎት በተገልጋዮች ጥያቄ ወይም ፍላጎት ብቻ ይከናወናል። ይህም እንደየ ሀገራቱ ቢለያይም…
Read 400 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንድ ቤተሰብ ልጅ ሲያፈራ ለተወሰኑ ወራት ህጻኑን እንደተሰባሪ እቃ መመልከት የተለመደ ነው፡፡ ህጻኑ እንዳይቀጭ፤ብርድ እንዳይመታው፤ትን እንዳይለው፤እንዳይታፈን የሚ ለው ጥንቃቄ ይደረግለታል፡፡ ይህ እንዳለ ሆኖ ግን ይህ ገና ከማህጸን የወጣ ህጻን የአፈጣ ጠር ጉድለት ቢገጥመው 24/ሀያ አራት ሰአት ሳይሞላው ወደ ቀዶ ህክምና…
Read 607 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሴቶች በተፈጥሮአቸው የወር አበባ መታየት የሚጀምርበት እና የሚቋረጥበት የእድሜ ክልል ያላቸው መሆኑ ተደጋግሞ የሚነሳ ነገር ነው፡፡ ታድያ አልፎ አልፎ የጋጥም ነገር አለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሴቶች የወር አበባቸው ትክክለኛው እድሜ ደርሶ ከተቋረጠ (Menopause) በሁ ዋላ ዘግይቶ እንደ ገና የወር አበባ መሰል…
Read 481 times
Published in
ላንተና ላንቺ