ላንተና ላንቺ
“እናታቸው ከታመመችባቸው ልጆች ጋር አብሬ አልቅሻለው...”በዓለም አቀፍ የፅንስ እና ማህፀን ሀኪሞች ማህበር ተሸላሚ የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር ሰላማዊት አሻግሬ ዓለምአቀፍ የፅንስ እና የማህፀን ሀኪሞች ፌዴሬሽን (FIGO) እ.ኤ.አ በ2023 ባካሄደው የሽልማት እና የእውቅና መርሐ ግብር ላይ የፅንስ እና ማህፀን…
Read 668 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከዚህ ቀደም በነበረው እትም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የቀዶ ጥገና ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የጡት፣ የእንቅርት እና ተያያዥ እጢዎች ሰብ ስፔሻሊስት የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐናን አለባቸው ስለጡት ካንሰር የሰጡትን ሙያዊ ማብራሪያ ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል። የዚህ ቀጣይ ክፍል እንሆ…
Read 647 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጨቅላ ህጻናት የተሟላ ጤንነት ይዘው ቢወለዱም እንኩዋን ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደ ረገላቸው በቀላሉ እንደሚሰበሩ እቃዎች ተደርገውሊታዩ ይገባል፡፡ ጨቅላ ህጻናት አንዳንድ ጊዜ ከክብደት በታች ሆኖ መወለድ፤የመወለጃ ጊዜያቸው ሳይደርስ የመወለድ እጣ ሊገጥ ማቸው ይችላል፡፡ እነዚህን ጨቅላዎች ተንከባክቦ ሰው የሚባለው ደረጃ እንዲደርሱ ለማድረግ በእንክብካቤ…
Read 554 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ለለጨቅላሽ በጥቂቱ የሚለውን በርእስነት የተጠቀምንበትን አባባል ያገኘነው ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ ተሰማ በ2015 ከሳተሙት ባለ 134/ገጽ መጽሐፍ ላይ ነው፡፡ ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ የሃምሳ አለቃ ገሰሰ ተሰማ ልጅ ሲሆኑ አባታቸው በደርግ ስርአት ከሱማሌ ጋር በነበረው ጦርነትምክንያት በመሰዋታቸው ወደ ኩባ ተልከው ህክምናን አጥንተው…
Read 622 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 02 December 2023 20:15
“የጡት ካንሰር መታከም የሚችል የካንሰር አይነት ነው” ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐናን አለባቸው
Written by ሃይማኖት ግርማይ ከኢሶግ
ከዚህ ቀደም በነበረው እትም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የቀዶ ጥገና ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የጡት፣ የእንቅርት እና ተያያዥ እጢዎች ሰብ ስፔሻሊስት የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐናን አለባቸው ስለጡት ካንሰር የሰጡትን ሙያዊ ማብራሪያ ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል። የዚህ ቀጣይ ክፍል እንሆ…
Read 737 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ካንሰርን አሸንፌያለው......”ሲስተር ዘውድነሽ ወልዴበዓለም አቀፍ ደረጃ ለሞት ከሚያደርሱ በሽታዎች ውስጥ የሚመደበው የካንሰር በሽታ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል 12 በመቶ በጡት ካንሰር መሆኑ ይነገራል። በኢትዮጵያ ደግሞ ከመላው የካንሰር ተጠቂዎች ውስጥ 34በመቶ በጡት ካንሰር የተጠቁ ናቸው። እ.ኤ.አ 2020 የዓለም የጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ…
Read 1345 times
Published in
ላንተና ላንቺ