ላንተና ላንቺ
የሚሊኒየሙ ገጠመኝ የአደይ ሽመልስ ነው፡፡ ታሪኩን ለአንባቢ ስንል ሌሎች ተመሳሳይ ገጠመኞችም እንደሚኖሩ በመተማመን ነው፡፡ ---------------------------///-------------------------- ..እኔ የታሪኩ ባለቤት አይዳ ሽመልስ የተወለድኩትም የአደግሁትም ናዝሬት ወደ ሶደሬ መንገድ ላይ ባለው መንደር ነው፡፡ ጉዋደኞቼ፣ ዘመዶቼ እንዲሁም ቤተሰቦቼ እንደሚመሰክሩት ቆንጆ ነኝ፡፡ ቁመናዬ አንድ ሜትር…
Read 10078 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አለም በህገወጥ ጽንስ ማቋረጥ ምክንያት ምን ያህል ሴቶችን አጥታለች ለሚለው ለጊዜው በእርግጠኝነት ይህን ያህል ማለት ባይቻልም ብዙዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ግን እውን ነው፡፡ እንደ World Health Organization, the Alan Guttmacher Institute, and Family Health International, እማኝነት ከሆነ በአለም Ÿ70,000 - 200,000…
Read 5657 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG የእናቶችን ሞት ለመቀነስ የሚረዱ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህም መካከል አፋጣኝ የሆነ እና ሁሉንም አገልግሎት ያካተተ የማህጸን ሕክምና በመላው አገሪቱ ከትላልቅ ሆስፒታሎች ራራቅ ባሉ አካባቢዎች እንዲሰጥ የሚያስችለው (Comprehensive Emergency Obstetric and New…
Read 5286 times
Published in
ላንተና ላንቺ