ላንተና ላንቺ
ገና የተወለዱ ጨቅላዎችን በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤ሳምንታት እና ወራት ምን ያህል መጠን በምን ያህል ፍጥነት ማጥባት እንደሚገባ CDC ለንባብ ያለውን እነሆ ታነቡ ዘንድ ጋብዘናል፡፡ በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤እናትየው ወይንም ቤተሰብ ስለልጆቻቸው እድገት ምን ያህል የጡት ወተት መስጠት እንዳለባቸው ካላወቁ የህጻናት ሐኪሞችን ወይንም ነርሶችን አስቀድሞ…
Read 11749 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኮሮና ቫይረስ ካለባቸው እናቶች የሚወለዱ ህጻናት ምንያህል በቫይረሱ ይጎዳሉ የሚለውን በሚመለከት እስከአሁን ብዙም የተረጋገጠ ነገር የለም፡፡ ቢሆንም ግን ጨቅላዎችን በሚመለከት የሚታወቅ ነገር አለ፡፡የኮሮና ቫይረስ ከያዛቸው እናቶች ሕጻናት በሚወለዱበት ጊዜ የኢንፌክሽኑ መተላለፍ የተለመደ ወይንም በግልጽ በዚህ ምክንያት ነው የሚባል አይደለም፡፡ በአለም…
Read 11533 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህ ጽሁፍ በተዘጋጀበት እለት ማክሰኞ ታህሳስ 13/2013 ወይም እ.ኤ.አ Dec 22/2020 በወጣው መረጃ በ አለም ላ ይ 7 7,394,940 በ ኮሮና ቫ ይረስ የተያዙ ሲሆን 1,703,164 ሞተዋል፡፡ 43,663,983 ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል፡፡ በኢትዮጵያ ደግሞ 120,348 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 1,861 ሰዎች…
Read 11215 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በግብረስጋ ግንኙነት ወቅት የሚተላለፍ በሽታ ሲባል ልክ እንደጸጉር ወይንም ልብስ ላይ በጽዳት ጉድለት ወይንም ከሰው ወደሰው በመተላለፍ ሊፈጠሩ ወይንም ሊራቡ እንደሚ ችሉት (ቅማል) እንደሚባሉት ተባዮች በወንዶችም ይሁን በሴቶች ብልት አካባቢ ባለው ጸጉር ውስጥ ተጣብቀው የሰውን ደም በመምጠጥ የሚኖሩ ተባዮች ሊፈጠሩ…
Read 12472 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…በእድሜዬ መግፋት እና በእንቅስቃሴዬ ምክንያት የማይገረሙ ሰዎች የሉም፡፡ እኔ ደግሞ እድሜዬ ገና 75 (ሰባ አምስት) ስለሆነ ለማርጀት ትንሽ ይቀረኛል ብዬ አስባለሁ፡፡ ምክንያቴ ደግሞ ጤናማ መሆኔ ነው፡፡ ታዲያ ከቤተሰቤም ይሁን ከውጭ ያሉ ሰዎች እንደዚህ ጤናማ ለመሆን አንቺ ምን ምክንያት አለሽ ብለው…
Read 8295 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኤችአይቪ ኤይድስን ስርጭት ለመግታት ኃላፊነትን በመጋራት አለምአቀፍ ጥምረት ያስፈልጋል፡፡ በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ኤይድስ መከላከልና ቁጥጥር (Hapco)ያወጣው መረጃ በኢትዮጵያ ያለውን የስርጭት ሁኔታ ያሳያል፡፡በኢትዮጵያ ያለው የኤችአይቪ ስርጭት በ2020/በመላው አገሪቷ 745‚719 ሲሆን አዲስ በቫ ይረሱ የሚያዙ ሰዎች በ2020/20‚988 ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ በ2020/ ቫይረሱ በደማ ቸው…
Read 14400 times
Published in
ላንተና ላንቺ