ላንተና ላንቺ
ባለፈው እትም ግጭት በሚከሰትባቸው ቦታዎች የስነ ተዋልዶ ጤና ምን ያህል አስከፊ ሁኔታ ላይ እንደሚደርስ አስነብበናችሁዋል፡፡ ጦርነት በሚደረግባቸው አካባቢዎች ለአጠቃላይ የጤና ችግሮች መፍትሔ ለማግኘት ችግር የሚኖር ሲሆን በተለይም ሴቶችና ልጃገረዶች በስነተዋልዶ ጤና ጉዳይ አስከፊ ሁኔታ ላይ መውደቃቸው ምንም ጥርጥር የለውም የሚለው…
Read 1735 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የስነ ተዋልዶ ጤና ሰፋ ያሉ ጉዳዮችን የሚመለከት ነው፡፡ እርግዝናና ልጅ መውለድ፤ የሴ ቶች፤ የህጻናት፤ የታዳጊዎችና የወንዶች ጤንነት ከስነልቡና…. ከአካል… ከወሲባዊ ጥቃት መከላከል እና ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ማድረግ፤ ያልተጠበቀ እርግዝናን እና ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥን መከላከል፤ የቤተሰብ እቅድ ዘዴ፤ የምክር እና የህክምና…
Read 2984 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለማችን ወደ 75% የሚሆኑ እርጉዞች Anemia ወይንም የደም ማነስ ያጋጠማቸው ሲሆን ይህም የ Folic Acid እና Iron እጥረትን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህንን ችግር በሚመለከት ያለውን ሁኔታ የሚ ዳስስ ጥናት በአገራችን በተለይም በባህርዳር በፈለገሕይወት አጠቃላይ ሆስፒታል መካሄዱን የኢትዮያጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር…
Read 7570 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ምክር እፈልጋለሁ የሚል መነሻ ያለው አስተያየት ያገኘነው ከአንዲት የሰላሳ ሰባት አመት እድሜ ካላት ሴት ነው፡፡ መልእክትዋ እንደሚከተለው ነው፡፡‹‹…ትዳር ከመሰረትኩ አሁን ስድስተኛ አመቴ ነው፡፡ ባለቤቴ በእድሜ ከእኔ በአስራ ሁለት አመት ከፍ ይላል፡፡ ተዋውቀን…በደስታ ተፋቅረንና ተከባብረን የመሰረትነውን ትዳር በአግ ባቡ እየመራን ነው፡፡…
Read 6027 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የRh (አር ኤች) አለመጣጣም ሲባል ምን ማለት ነው? የሚል ጥያቄ ከብዙዎች ዘንድ የሚነሳ ነው፡፡ Healthline የተባለ ድረ ገጽ ይህንን ርእሰ ጉዳይ በስፋት በመዘርዘር ለንባብ አቅርቦታል፡፡ አንዲት እናትና ያረገዘችው ልጅ በደማቸው ውስጥ የተለያየ የ Rh ፐሮቲን ሲኖራቸው የ Rh አለመጣጣም ይፈጠራል፡፡…
Read 12596 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የወር አበባን በሚመለከት ከአሁን ቀደም የተለያዩ መልእክቶችን ለአንባቢ ማለታችን አይዘነ ጋም፡፡ ነገር ግን የህትመቱ አንባብያን ቀደም ሲል የነበሩት ብቻ ሳይሆኑ ትውልድ ቀጣይነት ስላለው ከአ መት አመት አዲስ የሆኑ እና በነገሮች ግራ የሚaጋቡ አይጠፉም። ስለዚህም በተከታይ የምታነቡት የአንዲት ተማሪን ጥያቄ ሲሆን…
Read 12255 times
Published in
ላንተና ላንቺ