ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ ትዳር ከመሰረቱ ጥንዶች መካከል 15% የሚሆኑ ጥንዶች ልጅ የማግኘት ወይንም የመውለድ ችግር ይገጥማቸዋል፡፡ ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉአት የሚለው ምርቃት ዛሬ ዛሬ የለም የለም ምድርንም የምትችለውን ያህል እንጂ ከሚገባት በላይ አታሸክሙአት ወደሚል የዞረ ይመስላል፡፡ በእርግጥ ይህ አባባል የሰው…
Read 534 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ በህክምና ሂደት ውስጥ ‘የህክምና ስህተት’ ተብሎ ስለሚጠራው ጉዳይ በስፋት ይነገራል። በዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለም ላይ ለሞት እና ለአካል ጉዳተኝነት ከሚዳርጉ 10 ሁኔታዎች ውስጥ አንዱ የህክምና ስህተት ሆኖ ይመደባል። የህክምና ስህተት የሚባሉት የተሳሳተ መድሀኒት…
Read 675 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለምአቀፍ ደረጃ ከሚፈጠሩ እርግዝናዎች መካከል ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ፅንሶች በተለያየ ምክንያት የመቋረጥ አደጋ ያጋጥማቸዋል። ከዚህም ውስጥ 80 በመቶ በመጀመሪያ የእርግዝና 3 ወራት (13 ሳምንታት) ውስጥ የሚያጋጥም ነው። ማለትም ከ4 ነፍሰጡር እናቶች መካከል 1 እናት የተሸከመችውን ፅንስ ታጣለች። ከእናቶች…
Read 1062 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ጽንስ የተስተካከለ አፈጣጠር እንዲኖረው ቅድመ እርግዝና የህክምና አገልግሎት ጠቃሚ ነው” - ዶ/ር ተስፋዬ ሁሬሳእርግዝና ከተፈጠረ በኋላ ጥንዶች የቅድመ ወሊድ ክትትል ለማድረግ ወደ ህክምና ተቋም እንደሚሄዱ ይታወቃል። ነገር ግን ፅንስ ከመፈጠሩ አስቀድሞ ጥንዶች የህክምና ባለሙያ ቢያማክሩ እና የህክምና አገልግሎት ቢያገኙ ይመከራል።…
Read 719 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የእናቶችንና የቅድመ ወሊድን ሞት ለመቀነስ የጤና አገልግሎቱን እንደገና መፈተሸ ወይንም ማስተካከል የሚል ሀሳብ ባለው መሪ ቃል የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እንደውጭው አቆጣጠር ፌብሩዋሪ 13-14/2023 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ደግሞ የካቲት 6-7 በአዲስ አበባ 31ኛውን አመታዊ ጉባኤውን አካሂዶአል፡፡በአዲስ አበባ የተካሄደው 31ኛው አመታዊ…
Read 379 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጥር - በኢትዮጵያ ስለእናቶች ደህንት የሚወሳበት ወር ኢትዮጵያ የእናቶችን ሞት በተመለከተ ባለፉት አስርት አመታት ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝ ገቡዋ አለም የተነጋገረበት ነው፡፡ እንደውጭው አቆጣጠር በ2000 አመተ ምህረት የነበረው የእናቶች ሞት ከ100,000 በህይወት ከሚወልዱ ወደ 871 የሚሆኑ እናቶች ይሞቱ ነበረ ይህ ቁጥር…
Read 425 times
Published in
ላንተና ላንቺ