ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በአንድ አመት ውስጥ ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ጥንዶች የመሀንነት ችግር ያጋጥማቸዋል። መሀንነት በሁለቱም ፆታዎች ላይ የሚከሰት ሲሆን በችግሩ ላይ ግማሽ በግማሽ (እኩል) ድርሻ አላቸው። ወንዶች ላይ ስለሚከሰት ልጅ ያለመውለድ ችግር ከዚህ ቀደም በነበረው እትም ይዘን ቀርበናል።…
Read 865 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለምአቀፍ ደረጃ 48 ሚሊዮን ጥንዶች እንዲሁም 186 ሚሊዮን ሰዎች ልጅ ያለመውለድ ችግር (መሀንነት) አለባቸው። ችግሩ 50% በወንዶች እንዲሁም 50% በሴቶች ላይ ባሉ ተፈጥሯዊ ወይም ከጊዜ በኋላ በመጡ እክሎች አማካኝነት የሚከሰት ነው። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የመሀንነት እና የስነ ሆርሞን ህክምና ሰብ…
Read 3767 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 24 December 2022 15:25
(Education to Protect Tomorrow) ነገን ለመጠበቅ …ትምህርት…
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
እንደውጭው አቆጣጠር ኖቨምበር 14 በየአመቱ የስኩዋር ሕመምን በሚመለከት የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የተለያዩ ስራዎች የሚታዩበት፤ የወደፊቱም የሚታቀድበት እለት ነው፡፡ በመሆኑም እ.ኤአ. ኖቨምር 14፤2022 ነገን ለማዳን ዛሬ ማስተማር በሚል መሪ ቃል የተለያዩ እንቅስቃሴዎች በአለም አቀፍ ደረጃ ተካሂደዋል፡፡ ሄልዝ ላይን የተባለው ድረገጽ ኦውገስት12/2022…
Read 10324 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ ስለሚፈጠር እርግዝና ምንነት፣ አጋላጭ ምክንያት እና ስለሚያስከትለው ጉዳት ባለፈው እትም ለንባብ በቅቷል። ስለሆነም በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት ከሆኑት ዶ/ር ሰኢድ አራጌ ጋር ያደረግነውን ቆይታ ቀጣይ ክፍል በዚህ ጽሁፍ ለንባብ አቅርበናል።…
Read 10572 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ የሚፈጠር እርግዝና በአለም አቀፍ ደረጃ ከ1 እስከ 2 በመቶ ይከሰታል። ይህም ማለት ከአንድ መቶ እናቶች ውስጥ 1 ወይም 2 እናቶች ይህ እርግዝና ያጋጥማቸዋል። በአፍሪካ ወደ 4 እንዲሁም በኢትዮጽያ ወደ 3 በመቶ የሙከሰት እድሉ ከፍ ይላል። በጥቁር አንበሳ የጽንስ…
Read 11131 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እንዳያበቃ የማያደርጉ አለመመጣጠኖችን በአለም ዙሪያ ያሉ የሰው ልጆች ሁሉ በአንድነት ሊያስወግዱ ይገባ ል፡፡ UNAIDSEqualize- እኩል ማድረግ እ.ኤ.አ ዲሴምበር 1/ወይም ህዳር 22/ በየአመቱ የሚውለው የአለም ኤድስ ቀን የ2022/ መሪ ቃል ነው፡፡ የአለም ኤድስ ቀን በየአመቱ የተለያዩ መፈክሮች ወይም…
Read 10425 times
Published in
ላንተና ላንቺ