ላንተና ላንቺ
..አንዲትን እናት ከሞት ማዳን ቀላል ነገር አይደለም፡፡ አገልግሎት የምንሰጥባቸው ቦታዎች በጣም እሩቅና የመገናኛ ዘዴ የሌለባቸው መንገድ ለምሳሌ...ተርጫ ሆስፒታል ዳውሮ ዞን ፓዌ ፣ጊዳ አያና ወለጋ ውስጥ ያለውን ሁኔታ ስናይ እንኩዋንስ አንዲት እናት በምጥ ተይዛ ቀርቶ ለሌላውም ሰው ተጉዋጉዞ ወደሚቀጥለው ከተማ ወይንም…
Read 2643 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 21 April 2012 16:35
“የsemen, sperm ,testosterone …መጠን ...ጥራትና ብቃት ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
....አንድ ወንድ ወሲባዊ ግንኙነት በሚያደርግበት ጊዜ ከ2-6 ሚሊሊትር የሚደርስ መጠን ያለውና በእያንዳንዱ ሚሊሊትር እስከ 20/ሚሊዮን የሚደርስ የወንድ የዘርፍሬ እንዲለቅ የሚጠበቅ ሲሆን ከነዚህም ግማሽ ያህሉ ከተለቀቁ ከአንድ እስከ ሁለት እና ሶስት ሰአት ድረስ ተንቀሳቃሾች ናቸው፡፡ ወደ 60 ና ከዚያ በላይ የሚሆኑት…
Read 9247 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሴቶች በተለይም በገጠሩ ክፍል ከአርባ አመት በላይ የፌስቱላን ሕመም በመታመም ሳይፈወሱ፣ ከሰው ሳይደባለቁ ፣ወደ እምነት ተቋማት ሳይሄዱ ፣በሚያሳዝን ሁኔታ ተገልለው የሚኖሩበት አጋጣሚ ብዙ ነው፡፡ ለዚህ ሕመም ብዙዎች የሚሰጡት ምክንያት ከባእድ አምልኮ ጋር የተያያዘ መሆኑን ወይንም እግዚአብሔር እንደተቆጣ እና የእድል፣ የኃጢአት…
Read 3941 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የፌስቱላ መሰረቱ ዋናው ድህነት ነው፡፡ ድህነት በገንዘብ ብቻ ሳይሆን በአስተሳሰብም ጭምር ነው፡፡ አንዲት ሴት ገና በህጻንነት እድሜዋ ተለምና ከተገባች በሁዋላ የፌስቱላ ሕመም ሲያጋጥማት ባልዋ ወደቤተሰቦችዋ ይመልሳታል፡፡ ቤተሰቦችዋ ደግሞ በሚኖሩበት ግቢ ውስጥ ነጠል ያለች መኖሪያ ያመቻቹና በዚያ እንድትቀመጥ ካደረጉ በሁዋላ የሚያገኙዋት…
Read 2741 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Bonding... ማለት ቅርበትን መፍጠር/ መተሳሰር/ መጣመር ...ወዘተ ሲሆን በዚህ እትም ለንባብ ያቀረብነው በተለይም በወላጆች እና በልጆች መካከል አያደገ እየተለመደ ሊመጣ የሚገባውን ከፍተኛ የመጣመር/ የመቆራኘት ስሜትን የሚመለከት ነው፡፡ መረጃው Larissa Hirsch ከተባሉ የህክምና ባለሙያ ድህረ ገጽ የተገኘ ነው፡፡ የወላጆችና የልጆች ጥምረት…
Read 4315 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...የማስታውሰው የአንዲት እናት ሁኔታ አለ፡፡ ሴትየዋ የደረሰች እርጉዝ ነች፡፡ በድንገት ያንቀጠቅጣታል፡፡ ቤተሰብም ወደ ጸበል እንውሰድ ብሎ ሲሰናዳ በድንገት ደም በልብሱዋ ላይ ይመለከታሉ፡፡ አ...አ...ይ ... እንግዲህ መጀመሪያ ወደሐኪም ትሂድና ከዚያ በሁዋላ ባይሆን ወደ ጸበል ትሄዳለች በሚል ተስማምተው ወደሐኪም ቤት ሲያመጡአት ነገሩ…
Read 2592 times
Published in
ላንተና ላንቺ