ላንተና ላንቺ
ማንኛዋም ሴት፡-በወር አበባ መሃከል ወይንም በሁዋላ የተቋጠረ ወይንም ቀለል ያለ ደም መፍሰስ ካየች፤የወር አበባ ረዘም ላለ ጊዜ ወይንም ከበድ ባለ ሁኔታ የሚፈስ ከሆነ፤ከግንኙነት በሁዋላ የደም መፍሰስ ወይንም የጀርባ ሕመም ካላት፤በብልት የሚወጣው ፈሳሽ መጠን የጨመረ ከሆነ፤በወሲብ ግንኙነት ጊዜ ሕመም የሚሰማት ከሆነ፤የወር…
Read 10133 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ተስፋነህ ፍቅሬ በ (ESOG) በኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር Emergency response to GBV (ለጾታዊ ጥቃት አፋጣኝ ምላሽ) የሚ ለው ፕሮጀክት ማናጀር ሲሆኑ በመስሪያ ቤቱ የሌ ሎች ፕሮጀክቶችም አስተባባሪ ናቸው፡፡ ለምሳሌም የጤና ባለሙ ያዎች ተከታታይ የሙያ ማጎል በቻ ፤ የጤና…
Read 13155 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትና የስነ ተዋልዶ ጤናን የተሳሰረ የሚያደርገው ነገር አለ፡፡ የስነተዋልዶ ጤና ሲባል የእናት ጡትን ጨምሮ በአጠቃላይ ማህጸንን እና ከማህጸን ጋር ተያያዥ የሆነውን አካል የሚመለከት ሲሆን የቤተስብ ምጣኔ ግን ምን ያህል ልጅ በምን ያህል ጊዜ የሚለውን አቅምን ባገናዘበ መንገድ ማቀድን…
Read 10662 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ ምጣኔ እና የስነተዋልዶ ምጣኔ Sub Specialist በንኡስ ማእረግ ትምህርቱ በሀገ ራችን ሲሰጥ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሲሆን በአፍሪካ ደግሞ ሁለተኛው ነው፡፡ በቤተሰብ ምጣኔ እና በስነተዋልዶ ጤና Sub Specialist (ንኡስ እስፔሻሊስትነት) በኢትዮጵያ ለመጀ መሪያ ጊዜ ከሰለጠኑት ሶስት ባለሙ ያዎች አንዱ የሆኑት ዶ/ር…
Read 13705 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከአንድ ልጅ በላይ እርግዝና ሲከሰት በተለያዩ ምክንያቶች አስደሳች ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንዶች በተለያዩ ጊዜያት እርጉዝ ከመሆንና ሁልጊዜ እንደ አዲስ ልጅን ከማሳደግ ለመገላገል ይረዳል ይላሉ፡፡ ከአንድ ልጅ በላይ በመረገዙ የሚደነቁና የሚደሰቱ የመኖራቸውን ያህል በዚያው ልክ በግዴታ እንጂ በጸጋ የማይቀበሉም ይኖራሉ፡፡ እነዚህም ከኢኮኖሚ፤…
Read 12410 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዓለም ከምንግዜውም በላይ አዋላጅ ነርሶችን አሁን ትፈልጋለች፡፡ የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር ለሁሉም ሚድዋይፎች እንኳን ለአለም አቀፍ የሚድዋይፍ ቀን አደረሳችሁ ይላል፡፡ የዓመቱ መሪ ቃል “መረጃው ግልጽ ነው፡ ትኩረት ለሚድዋይፎች” የሚል ነው፡፡ ማህበሩ እንደገለጸው በዓሉን ስናከብር ሚድዋይፎች በቅድመ ጽንስ፣ በእርግዝና፣ በምጥና በወሊድ እንዲሁም…
Read 11718 times
Published in
ላንተና ላንቺ