ላንተና ላንቺ
“ከእርግዝና በፊት በቂ ፎሊክ ንጥረነገር መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል” ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር መሰረት በለጠ ከእርግዝና በፊት፣ በእርግዝና እና ጡት በማጥባት ወቅት የተመጣጠነ የአመጋገብ ስርአት ለእናቶች እና ለልጆች ደህንነት መሰረታዊ ነው። ሴቶች ከእርግዝና በፊት በሚመገቡት ምግብ አማካኝነት በእርግዝና ወቅት የሚያስፈልጋቸውን ንጥረነገር ማከማቸት…
Read 514 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለምአቀፍ ደረጃ ሴቶችን ከሚያጠቁ የካንሰር በሽታ አይነቶች መካከል የማህፀን በር ካንሰር በ4ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። እ.ኤ.አ በ2020 6መቶ 4ሺ በህመሙ የተጠቁ ሴቶች መገኘታቸው ይገመታል። እንዲሁም የ342ሺ ተጠቂዎች ህይወት ማለፉ ተመዝግቧል። በበሽታው መጠቃታቸው ከታወቀ አዲስ ታካሚዎች…
Read 589 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ የማቋረጥ አገልግሎትን አስመልክቶ የህክምና ባለሙያዎችን ልምድ፣ አገልግሎቱን ለማግኘት በኢትዮጵያ ህግ መሰረት ስለተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎች እና ደህነነቱ ባለተጠበቀ መንገድ ጽንስ ማቋረጥ ያስከለው እንዲሁም እያስከተለ ስላለው ችግር ከዚህ ቀደም በነበረ እትም ለንባብ አቅርበናል። በዚህ እትም የዚህ ርእሰ ጉዳይን ቀጣይ…
Read 417 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የ16 ዓመቷ ልጅ ሞት እስካሁን ይጸጽተኛል…” የጽንስ እና የማህጸን ህክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር አየለ ደበበበዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለምማቀፍ ደረጃ ከ10 እርግዝናዎች መካከል 6 ጽንስ ይቋረጣል። 45በመቶ የሚሆነው ጽንስ የማቋረጥ ሂደት የሚከናወነው ደህንነቱ ባልተጠበቀ መንገድ ነው። በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት…
Read 465 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ጎበና ጤኖ ከአሰላ አርሲ ዩኒቨርሲቲ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ጎበና ጤኖ የተመለከቱት ተፈጥሮ ለሚጸነሰው ልጅ ምን ምቹ ሁኔታን እንደዳስቀመጠ እና በዚህም ምክንያት የተረገዘው ልጅ በሰላም ሊወለድ እንደሚችል ነው፡፡ ዶ/ር ጎበና በኢትዮያ የጽንስ ማህጸን ሐኪሞች ማህር 31ኛ አመታዊ…
Read 550 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ባካሄደበት ወቅት ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የህክምና ባለሙያዎች የተለያዩ የምርምር ውጤቶችን አቅ ርበው ነበር፡፡ የምርምር ውጤቶቹም የእናቶችንና ጨቅላ ህጻናቱን ሁኔታ የፈተሹበት መን ገድ ነበር፡፡ ከቀረቡት ጥናቶችም መካከል ሴቶች በቀዶ ሕክምና ሲወልዱ አስቀድሞ ብልታ…
Read 621 times
Published in
ላንተና ላንቺ