ላንተና ላንቺ
በአለም ላይ በየወሩ ለመውለጃ እድሜ የሚጠጉ 1.8 ቢሊዮን የሚሆኑ ሴቶች የወር አበባ ያያሉ።የወር አበባን በተመለከተ ከብዙ ሴቶች የተለያዩ ገጠመኞች ይሰነዘራሉ፡፡ ከእነዚህም መካከል፤የወር አበባ መምጫው የተስተካከለ አይደለም፡፡ አንዳንዴ በሁለት ወር እና ከዚያ በላይ ቆይቶ ይመጣል የሚሉ አሉ፡፡ በየአስራ አምስት ቀኑ ይመላለሳል…
Read 844 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በአንድ አመት ውስጥ ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ጥንዶች የመሀንነት ችግር ያጋጥማቸዋል። መሀንነት በሁለቱም ፆታዎች ላይ የሚከሰት ሲሆን በችግሩ ላይ ግማሽ በግማሽ (እኩል) ድርሻ አላቸው። ወንዶች ላይ ስለሚከሰት ልጅ ያለመውለድ ችግር ከዚህ ቀደም በነበረው እትም ይዘን ቀርበናል።…
Read 1378 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለምአቀፍ ደረጃ 48 ሚሊዮን ጥንዶች እንዲሁም 186 ሚሊዮን ሰዎች ልጅ ያለመውለድ ችግር (መሀንነት) አለባቸው። ችግሩ 50% በወንዶች እንዲሁም 50% በሴቶች ላይ ባሉ ተፈጥሯዊ ወይም ከጊዜ በኋላ በመጡ እክሎች አማካኝነት የሚከሰት ነው። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የመሀንነት እና የስነ ሆርሞን ህክምና ሰብ…
Read 4341 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 24 December 2022 15:25
(Education to Protect Tomorrow) ነገን ለመጠበቅ …ትምህርት…
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
እንደውጭው አቆጣጠር ኖቨምበር 14 በየአመቱ የስኩዋር ሕመምን በሚመለከት የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የተለያዩ ስራዎች የሚታዩበት፤ የወደፊቱም የሚታቀድበት እለት ነው፡፡ በመሆኑም እ.ኤአ. ኖቨምር 14፤2022 ነገን ለማዳን ዛሬ ማስተማር በሚል መሪ ቃል የተለያዩ እንቅስቃሴዎች በአለም አቀፍ ደረጃ ተካሂደዋል፡፡ ሄልዝ ላይን የተባለው ድረገጽ ኦውገስት12/2022…
Read 10548 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ ስለሚፈጠር እርግዝና ምንነት፣ አጋላጭ ምክንያት እና ስለሚያስከትለው ጉዳት ባለፈው እትም ለንባብ በቅቷል። ስለሆነም በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት ከሆኑት ዶ/ር ሰኢድ አራጌ ጋር ያደረግነውን ቆይታ ቀጣይ ክፍል በዚህ ጽሁፍ ለንባብ አቅርበናል።…
Read 10764 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ የሚፈጠር እርግዝና በአለም አቀፍ ደረጃ ከ1 እስከ 2 በመቶ ይከሰታል። ይህም ማለት ከአንድ መቶ እናቶች ውስጥ 1 ወይም 2 እናቶች ይህ እርግዝና ያጋጥማቸዋል። በአፍሪካ ወደ 4 እንዲሁም በኢትዮጽያ ወደ 3 በመቶ የሙከሰት እድሉ ከፍ ይላል። በጥቁር አንበሳ የጽንስ…
Read 11862 times
Published in
ላንተና ላንቺ