ላንተና ላንቺ
Saturday, 19 October 2013 12:15
የእናቶች ሞት በኢትዮጵያ በየአመቱ 4.9 % ያህል እየቀነሰ ነው
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ (ከኢሶግ)
እ.ኤ.አ 2013 ዓ/ም ወደ ማለቂያው እየተዳረሰ ነው፡፡ የዛሬ አስራ ሶስት አመት ማለትም እ.ኤ.አ በ2000/ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሀገራትን አስተባብሮ አለም አቀፍ የልማት ግቦችን መንደፉ ይታወሳል፡፡ 189/ የተባበሩት መንግስታት አባል ሀገራት በጋራ ወደ ስምንት የሚደርሱ የልማት ግቦችን ከነበሩበት ደረጃ እስከ 2015/ዓ/ም…
Read 4652 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ዎድሮስ አድሀኖም በኢፊድሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የፊጎ አፍሪካ የመጀመሪያ አህጉራዊ ስብሰባ በዘጉበት ወቅት የተናገሩትን አባባል ነበር ለርእስነት የመረጥነው፡፡ ከ67/ አገራት የተውጣጡ ወደ ስምንት መቶ የሚሆኑ ተሳታፊዎች የታደሙበት ስብሰባ ሲጠናቀቅ ዶ/ር ዎድሮስ የስብሰባውን በስኬት መጠናቀቅና የአባላቱን ጥረት…
Read 2735 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለምአቀፍ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ፌደሬሽን FIGO የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ፌደሬሽን AFOG የመጀመሪያው አህጉራዊ ስብሰባ ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ ረቡእ እ.ኤ.አ/ October 2/መስከረም 22/2013 የተጀመረው የፊጎ አፍሪካ አህጉራዊ ስብሰባ ለአራት ቀናት ያህል በተለያዩ ፕሮግራሞች ላይ ትኩረቱን በማድረግ ዛሬ ቅዳሜ መስከረም 25/2013 ተጠናቆአል…
Read 1920 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከኦክቶቨር 3-5/2013 ከመስከረም 22-24/2006 ዓ/ም FIGO የአለም የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሕክምና ፌደሬሽንን አህጉራዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ ያካሂዳል፡፡ FIGO በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያን ጨምሮ 27/ሀገራት ያሉበት የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በሚል አህጉራዊ የስራ…
Read 5535 times
Published in
ላንተና ላንቺ
.የሰው ልጅ እራሱን በእራሱ ተካ የሚባለው ልጅ ወልዶ መሳም ሲችል ነው ይባላል፡፡ ይህ ደግሞ እንደ አንድ የተፈጥሮ ሕግ የሚወሰድ መሆኑን ብዙዎች ያምናሉ። ነገር ግን እርግዝናው ከተፈጠረ በሁዋላ ባልታሰበ ጊዜ አደጋ ሊፈጠር የሚችልበት አጋጣሚ የተለያየ እንደመሆኑ በተቻለ መጠን ሁኔታውን በአትኩሮት መከታተል…
Read 11389 times
Published in
ላንተና ላንቺ
.....ስንታየሁ መልካ እባላለሁ፡፡ የመጣሁት በሲዳማ ዞን ከሸበዲኖ ወረዳ ነው፡፡ ሙያዬም ክሊኒካል ነርስ ነኝ፡፡ በስራዬ አንድ የማልረሳው አጋጣሚ አለኝ፡፡ ሴትየዋ ለሕክምና ስትመጣ እንግዴ ልጅ ከማህጸንዋ ጋር ተጣብቆ ነበር፡፡ ጊዜ ወስደን ብንጠብቅም ከማህጸን ለመላቀቅ አልቻለም፡፡ ስለዚህ ሴትየዋ እንዳትጎዳ በመፍራት ወደከፍተኛ ሐኪም ላክናት፡፡…
Read 3117 times
Published in
ላንተና ላንቺ