ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG የእናቶችን ሞት ለመቀነስ የሚረዱ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህም መካከል አፋጣኝ የሆነ እና ሁሉንም አገልግሎት ያካተተ የማህጸን ሕክምና በመላው አገሪቱ ከትላልቅ ሆስፒታሎች ራራቅ ባሉ አካባቢዎች እንዲሰጥ የሚያስችለው (Comprehensive Emergency Obstetric and New…
Read 4199 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹...የአንዲት ሴት እድሜ በአርባዎቹ ወይንም በሀምሳዎቹ አመታት መጀመሪያ ከሆነ ምናልባትም በተወሰነ ደረጃ ቅድመ ማረጥ (periomenopause) የሚባለው ደረጃ እየደረሰች በመሆኑ አንዳንድ ምልክቶችን ልታይ ትችላለች፡፡ በቅድመ ማረጥ ወቅት አንዳንድ የጤና ምልክቶችን በመመልከት ላይ ከሆነች ወደ menopause ወይንም የወር አበባ መቋረጥ (ማረጥ) እየደረሰች…
Read 16910 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለው የእናቶች ሞት መጠን ቁጥር ከፍ ያለ ነው ማለት ይቻላል፡፡ መሰረታዊው ነገር ግን ሙሉ በሙሉ ዜሮ ከሚባለው ደረጃ ማድረስ ባይቻልም እንኩዋን ለውጥ በማምጣት የሞት መጠኑን መቀነስ ስላለብን ጠንክረን መስራራት ይጠበቅብናል ...” ዶ/ር ይርጉ ገ/ሕይወት የኢሶግ ፕሬዝዳንት አለም…
Read 2759 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 13 October 2012 13:08
.....የማለዳ ሕመም...Morning sickness … ነበር.....
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
.ስሜ ሲስተር ብርሀኔ ይባላል፡፡ በአሁኑ ወቅት የሰባት ወር እርጉዝ ነኝ፡፡ አኔ እርግዝናዬን አቅጄና ፈልጌ ባለቤንም አሳምኜ ስላረገዝኩ በሁኔታው እጅግ ደስተኛ ነኝ፡፡ በተለያዩ ሴቶች እንደሚታየውም በአመጋገብም ሆነ በአለባበስ ወይንም በተለያዩ ምክንያቶች የደረሰብኝ የፍላጎት ወይንም የመጥላት ሰሜት የሚያስቸግር አልነበረም፡፡ በመጀመሪያዎቹ ሶስት ወራት…
Read 9172 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህንን ታሪክ ከባለጉዳይዋ ጋር ተወያይታ ገጠመኙን ለንባብ ያዘጋጀችውን አዲስ አለም ብርሀኔን በቅድሚያ በአንባቢዎች ስም አመሰግናለሁ፡፡ ደመራራ ባለፈ በአራራተኛ ቀኑ ታሪኩን እነሆ... አዲስ፡ ማን ልበል? ከበቡሽ፡ ስሜ ከበቡሽ ይልማ ይባላል፡፡ተወልጄ ያደግሁት ተክለሀይማኖት ቤተክርስቲያን አካባቢ ሲሆን በተለይም ያደግሁት ጭድ ተራ እየተባለ ይጠራ…
Read 2171 times
Published in
ላንተና ላንቺ
..እርግዝና እና የክብደት መጠን..... ሰዎች እርግዝናን እንደ አስቸጋሪነት የሚቆጥሩት ምናልባት ውፍረት ከመጠን በላይ ሲሆን ብቻ ሊሆን ይችላል፡፡ ነገር ግን የአንዲት ሴት የክብደት መጠን ከቁመትዋ ጋር ተዛምዶ በሚሰላው ስሌት ከመጠን በታች ከሆነም በእርግዝና ወቅት ሌላው አስቸጋሪ ጉዳይ ነው፡፡ ይህንን በተመለከተ ለዚህ…
Read 3464 times
Published in
ላንተና ላንቺ