ላንተና ላንቺ
በአፍሪካ የኤችአይቪ ቫይረስን ታሪክ ስንመለከት ከ30/አመት በፊት ስርጭቱ አለ የሚባል ያልነበረ ሲሆን እንደውጭው አቆጣጠር ከ1980/ ዎቹ በኋላ ግን የስርጭት አድማሱ ቀስ በቀስ ተለውጦ እጅግ በሚያስደነግጥ ሁኔታ ከፍ ባለ ደረጃ ተመዝግቦአል፡፡ በ2000/እንደ ውጭው አቆጣጠር ከሰሃራ በች ባሉ የአፍሪካ አገራት ወደ 25/ሚሊዮን…
Read 3805 times
Published in
ላንተና ላንቺ
....እኔ እድሜዬ ወደ 19 አመት ገደማ ነው፡፡ የተዳርኩት በውስጤ ብዙ ንዴት እያለብኝ ነው፡፡ እሱም እንደጉዋደኞቼ ትምህርን ሳልማር ...በደንብ ሳልጫወት በመሆኑ ነው፡፡ ትምህርን ገና አራተኛ ክፍል ስገባ ነበር ትዳር እንድይዝ የተደረግሁት፡፡ ቀድሞውንም በጊዜው ትምህርት ቤት ስላልገባሁ በእርግጥ ዘግይቼአለሁ፡፡ ቢሆንም ግን ይኄው…
Read 2815 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አጣጥ ሆስፒታል የዛሬው የአምዳችን ትኩረት ነው፡፡ አጣጥ ሆስፒታል የተቀናጀ የጤና አገልግሎትን ማለትም መከላከልን ፣ማዳንንና ልማትን ለተጠቃሚዎች የሚያበ ረክት ሆስፒታል ነው፡፡ አጣጥ ሆስፒል በደቡብ ምእራብ አዲስ አበባ ከወልቂጤ ከተማ 17/ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሆሳእና መንገድ የሚገኝ ነው፡፡ አጣጥ ሆስፒታል ይበል…
Read 3010 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ ቅድመ ወሊደ የህክምና አገልግሎት ያገኛሉ የሚባሉት እናቶች ከአጠቃላዩ ሲታይ ወደ 80 አካባቢ ናቸው፡፡ ይህም ቁጥር ባለፉት ጥቂት አመታት ውስጥ እየጨመረ የመጣ ሲሆን ይህም በአገር ደረጃ የተሰማሩ የጤና ኤክስንሽን ባለሙያዎች በጤና ኬላዎች እና እናቶች ባሉበት ቦታ ሁሉ በየመኖሪያ ቤቱ ጭምር…
Read 2916 times
Published in
ላንተና ላንቺ
. ...አይሄይሄ ...አማ አንቺ...እንዲህ እንደዛሬው ቢሆነማ እኔስ ለምን ተሰቅቄ.... ከላይ ያነበባችሁት አባባል የአንድ አባወራ አባባል ነው፡፡ የተገናኘነው በፍኖተሰላም ሆስፒታል ነው፡፡ አባወራው ሁለት ህጻናትን ይዘዋል፡፡ ሴትዋን ልጅ በእንኮኮ አንገታቸው ላይ...ወንድየውን ደግሞ በእጃቸው ይጎትታሉ፡፡ አረማመዳቸውም አስተያየታቸውም የትካዜ መልክ አለበት፡፡ አለባበሳቸውን ልብ ብለን…
Read 3106 times
Published in
ላንተና ላንቺ
..አንዲትን እናት ከሞት ማዳን ቀላል ነገር አይደለም፡፡ አገልግሎት የምንሰጥባቸው ቦታዎች በጣም እሩቅና የመገናኛ ዘዴ የሌለባቸው መንገድ ለምሳሌ...ተርጫ ሆስፒታል ዳውሮ ዞን ፓዌ ፣ጊዳ አያና ወለጋ ውስጥ ያለውን ሁኔታ ስናይ እንኩዋንስ አንዲት እናት በምጥ ተይዛ ቀርቶ ለሌላውም ሰው ተጉዋጉዞ ወደሚቀጥለው ከተማ ወይንም…
Read 2185 times
Published in
ላንተና ላንቺ