ላንተና ላንቺ
ኢንጀንደር ኼልዝ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከሚሰራቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ውስጥ ወጣቶች ስለ ስነተዋልዶ ጤና ግንዛቤ እንዲኖራቸውና በተለይም ሴት ወጣቶች የተለ ያዩ ድጋፎችን እንዲያገኙ የሚያደርግበት አሰራር ያለው መሆኑን ባለፈው እትማችን ለንባብ ብለናል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘም በአዳማ ፕሮ ጀክቱ ከሚተገበርባቸው ትምህርት ቤቶች…
Read 11079 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢንጀንደር ኄልዝ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከሚሰራቸው የተለያዩ ስራዎች አንዱ የወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ማበልጸግ በሚል ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በአራዳ ክፍለ ከተማ ላይ እየተተገበረ ያለው ስራ ተጠቃሽ ነው፡፡ በዋናነትም ስምንት ትምህርት ቤቶች ላይ ማለትም ሶስት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት…
Read 11063 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የጡት ማጥባትን ሳምንት ምክንያት በማድረግ የጀመርነው እትም በዛሬው የማይመከሩ አመጋ ገቦች ይጠ ናቀቃል፡፡ ባለፈው ሳምንት ለንባብ ያልነው የሚያጠቡ እናቶች የምግብ ፍላጎት በምን መንገድ መሟላት እንደሚገባው የጠቆምንበት ነበር፡፡ በቀጥታ ወደማይመከሩት ምግቦች ከመሻገራችን በፊት ስለጠቃሚ ምግቦች ለትውስታ እናስነብባችሁ፡፡ የእናት ጡት ማጥባትን በሚመለከት…
Read 6287 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የስነተዋልዶ ጤና ላይ ምን እየተሰራ ይገኛል” በማለት ወደ አዲስ አበባ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ሴቶች እና ህጻናት ቢሮ እንዲሁም ጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል አምርተናል። በተጨማሪም በመኖሪያ ቤት፣ ት/ቤት እና የንግድ ተቋማት ያገኘናቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ልምዳቸውን…
Read 12147 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ ልጅ አለመውለድ ወደ 15% ለሚሆኑ ጥንዶች ወይንም 48.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ የትዳር አጋሮች ችግር ነው፡፡ ‹‹….እግዚአብሔር ይመስገን የመካንነት ሕክምና ወደሀገራችን በመምጣቱ ልጄ የልጅ አባት ሆነልኝ….›› ያሉን አንድ አባት ናቸው፡፡ እኝህን አባት ያገኘናቸው በኢትዮ ፈርቲሊቲ ሴንተር ነው፡፡ ኢትዮ ፈርቲሊቲ…
Read 11124 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከ40 እስከ 60 በመቶ የካንሰር በሽታ መነሻ የአመጋገብ ችግር ነው” ምንጭ/ የህብረተሰብ ጤና ሳይንስ ተመራማሪ] እና አሰልጣኝ ዶ/ር ዳዊት መንግስቱ ካንሰር፡- ካንሰር ማለት በአንድ የሰውነት ክፍል ውስጥ የሚገኙ ህዋሳት[sell] ከቁጥጥር ውጪ በሆነ መልኩ ተባዝተው ወደ ሌላ የሰውነትክፍል ሲሰራጩ ነው። የህዋሳት…
Read 12594 times
Published in
ላንተና ላንቺ