ላንተና ላንቺ
ባለፈው እትም ዘላቂ የቤተሰብ እቅድ አገልግሎትን በሚመለከት የወንዶች ተሳትፎ ምን ይመስላል በሚል ለንባብ ያልነውን መሰረት በማድረግ ላንቺና ላንተ በሚለው ድህረገጽ የተወሰኑ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ ጥያቄዎቹን ተባባሪ አዘጋጅዋ አዲስ አለም ብርሀኔ ለባለሙያ በማቅረብ እና በተለያዩ የጥናት ወረቀቶች በመታገዝ ለመላው አንባቢ ይድረስ ብላለች፡፡
Read 3331 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አዲስ በኤችአይቪ ቫይረስ ከሚያዙ ሰባት ሰዎች አንዱ ቫይረሱ ከእናት ወደልጅ በመተላለፍ ነው፡፡ በአለም ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር ከሚኖሩ እናቶች 114,000 ሕጻናት ከቫይረሱ ነጻ ሆነው የመወለድ እድል ገጥሞአቸዋል፡፡(centers for disease control and prevention (CDC)ህዳር 21 (December 1st ) የአለም ኤይድስ ቀን…
Read 3459 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በታዳጊ አገሮች በአሁኑ ጊዜ የህጻናትና እናቶች ሞት የመቀነስ ሁኔታ እያሳየ ቢሆንም ከሚመዘገቡት የህጻናት የሞት ቁጥሮች 40 ያህሉ ከአምስት አመት በታች ያሉ ሕጻናት ናቸው፡ ከምእተ አመቱ የልማት ግቦች መካከል የእናቶችንና የህጻናቱን ሞት መቀነስ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን ይህንንም ለማሳካት አገሮች ያላሰለሰ ጥረት…
Read 3219 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ኤችአይቪ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ የሚያስችለውን የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ በሚመለከት ከግል የጤና ተቋማቱ ጋር በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ይህንኑ ፕሮጀክት በሚመለከት እንቅስቃሴውን ለመገምገም አመታዊ ስብሰባውን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ጥቅምት 25/04 አካሂዶአል፡ በፕሮጀክቱ ስብሰባ አዳራሽ በተደረገው…
Read 2493 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“አንዲት እናት ከወለደች በሁዋላ ልጅዋን ለተወሰኑ ወራት ጡት ብቻ የማጥባት የውዴታ ግዴታ አለባት፡፡፡ እኔ በእርግጥ የወለድኩት አንድ ልጅ ነው፡፡ ነገር ግን የአንዱን ልጄን ጡት የመጥባት ፍላጎት ሳስተውለው የወለድኩት መንታ ቢሆን ኖሮ እንዴት አደርግ ነበር ? የሚል ጥያቄ ሁልጊዜ ለእራሴ አነሳለሁ፡፡…
Read 5007 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዩኒሴፍ እና የአለም የጤና ድርጅት (WHO) እንዳወጡት መረጃ ከሆነ እንደውጭው አቆጣጠር በ1990 ዓ/ም በአለም 585000 አምስት መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ የሚሆኑ እናቶች መሞታቸው የተመዘገበ ሲሆን ከተጠቀሰው የሞት ቁጥር 99 የሚሆኑት በታዳጊ አገሮች መሆናቸው ተረጋግጦአል፡፡ በኢትዮጵያ እንደውጭው አቆጣጠር በ2000 ዓ/ም የእናቶች…
Read 2970 times
Published in
ላንተና ላንቺ