ላንተና ላንቺ
ህጻናትን በፍቅርና በሰላም ማሳደግ የሚቻለው ይበልጡኑ ወላጆች ኃላፊነት የሚሰማቸው እና ጥሩ ምሳሌ ሲሆኑ ነው፡፡ ቤተሰብህን በተሸለ ደረጃ መምራት ማለት አለምን በተሸለ ደረጃ ለመምራት ዝግጁ መሆን ማለት ነው የሚለው የጠበብት ንግግር ተግባራዊ እንዲሆን ሁሉም ልብ ሊለው የሚገባ ነገር ነው፡፡ ወላጅ ልጅን…
Read 6199 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 04 October 2014 14:01
‹‹.በቫይረሱ ቢያዙም... ነጻ የሆነ ልጅ መውለድ ይችላሉ
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
›› የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ሓል..ማ ኤችአይቪ ኤይድስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ በአገር ደረጃ ከሚደረገው ጥረት ተሳታፊ በመሆኑ ከተለያዩ የግል የህክምና ተቋማት ጋር አብሮ ይሰራል፡፡ በመሆኑም በኦሮሚያ መስተዳድር አዳማ ከተማ በሚገኙ የግል የህክምና ተቋማት ያለውን አሰራር በዚህ እትም ለንባብ አቅርበነዋል፡፡…
Read 2239 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የፅንስ ማቋረጥ ሕግ አተረገጓጎም... 551(ሀ) ‹‹በመደፈር ወይም በዘመድ መካከል በተደረገ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ምክንያት ፅንሱ የተገኘ ሲሆን...›› የፅንሱ መቋረጥ የሚካሄደው እርጉዟ ሴት በምትሰጠው ቃል መነሻ መሰረት ነው፤ “ከአስገድዶ መድፈር ፣ ከቤተዘመድ ጋር በተደረገ ግንኙነት ምክንያት”.. ማለቷ በቂ ይሆናል፡፡ ሌላ ተጨማሪ…
Read 4161 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ ወደ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ ሲፈጸም ይህም ከ10/እርግዝናዎች አንድ ደህንነቱ ያልተጠበቀ እርግዝና እንደሚከወን ያሳያል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ከሚያጋጥሙት ጽንስ ማቋረጦች 1/3ኛ የሚሆኑት ደህንነቱ ያልተጠበቀ ነው፡፡ 90 % የሚሆነው ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ የሚፈጸመው…
Read 13258 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር..መሑሀ አዲሱ አመት ..2007.. ዓ/ም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰላም ፣የጤናና የብልጽግና እንዲሆን ይመኛል፡፡ የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ ከእለቱ ጋር የነበረ ገጠመኝ ልናስነብባችሁ ወደድን፡፡ በመሆኑም ተከታዩን እነሆ ለንባብ ፡፡.....ነገሩ ያጋጠመኝ በ2006 ዓ/ም መግቢያ ጳጉሜ 4/2005 ነው፡፡ እኔ…
Read 3357 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 06 September 2014 11:21
አማካይ የወሊድ መጠን እቅድ ..4.4 .. ---እስከ 2015...
Written by Administrator
በኢትዮጵያ እናቶች በአማካይ በሕይወት ዘመናቸው የሚወልዱት ልጅ መጠን በ2005 /5.4/ በ2011 /4.8/ (DHS)› ሲሆን በ2015 ይህን ቁጥር ወደ /4.4/ ዝቅ የማድረግ እቅድ ተይዞአል ፡፡ በዚህ ዙሪያ በተለይም ቋሚና የረዥም ጊዜን የመከላከያ ዘዴዎች ጠቀሜታን እና የጎንዮሽ ጉዳታቸውን ዶ/ር ነጋ ተስፋው የጽንስና…
Read 62717 times
Published in
ላንተና ላንቺ