ላንተና ላንቺ
.የሰው ልጅ እራሱን በእራሱ ተካ የሚባለው ልጅ ወልዶ መሳም ሲችል ነው ይባላል፡፡ ይህ ደግሞ እንደ አንድ የተፈጥሮ ሕግ የሚወሰድ መሆኑን ብዙዎች ያምናሉ። ነገር ግን እርግዝናው ከተፈጠረ በሁዋላ ባልታሰበ ጊዜ አደጋ ሊፈጠር የሚችልበት አጋጣሚ የተለያየ እንደመሆኑ በተቻለ መጠን ሁኔታውን በአትኩሮት መከታተል…
Read 11654 times
Published in
ላንተና ላንቺ
.....ስንታየሁ መልካ እባላለሁ፡፡ የመጣሁት በሲዳማ ዞን ከሸበዲኖ ወረዳ ነው፡፡ ሙያዬም ክሊኒካል ነርስ ነኝ፡፡ በስራዬ አንድ የማልረሳው አጋጣሚ አለኝ፡፡ ሴትየዋ ለሕክምና ስትመጣ እንግዴ ልጅ ከማህጸንዋ ጋር ተጣብቆ ነበር፡፡ ጊዜ ወስደን ብንጠብቅም ከማህጸን ለመላቀቅ አልቻለም፡፡ ስለዚህ ሴትየዋ እንዳትጎዳ በመፍራት ወደከፍተኛ ሐኪም ላክናት፡፡…
Read 3331 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...እስከአሁን የማልረሳው አንድ አጋጣሚ አለኝ፡፡ አንዲት እናት በቤትዋ ሳለች ምጥ ጀምሮአታል፡፡ ከዚያም ይበልጥ ስትታመምባቸው እኔ ወዳለሁበት በሲዳማ ዞን ቦና ዙሪያ ወረዳ ባለው የጤና ጣቢያ ያመጡአታል፡፡ እኔም ስመለከታት የማህጸን መተርተር ደርሶባታል፡፡ አጋጥሞኝ ስለማያውቅ እጅግ በጣም ነበር የደነገጥኩት፡፡ በእርግጥ በኦፕራሲዮን ማህጸንዋ ይወጣል።…
Read 4213 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኤችአይቪ ቫይረስ በሰዎች ላይ መከሰት ከጀመረ ጀምሮ ተፈጥሮ የነበረው አድሎና መገለል በራሱ ብዙዎችን ለሞት ያበቃ መሆኑ እሙን ነው፡፡ ሰዎች ከቫይረሱ ጋር እየኖሩ መሆኑን ልባቸው እያወቀ ነገር ግን ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ በቫይረሱ መያዝ አለመያ ዛቸውን ማረጋገጥ ከማይፈልጉበት ደረጃ ላይ እንደነበሩና…
Read 4078 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የማህጸን በር ካንሰር ለብዙ ሴቶች ሕይወት ጠንቅ በመሆኑ የክትባቱዋጋ እንዲቀንስ ብቻም ሳይሆን ጥረት በመደረግ ላይ ያለው በነጻ እንዲሰጥም ጭምር ነው፡፡የማህጸን በር ካንሰር ከማህጸኑ በር አካባቢ ባለው የውስጠኛ ክፍል ይጀምራል፡፡ እዚያ አካባቢ ያሉ ሴሎች ሲፈጠሩ ከነበራቸው ይዘት ወደ ቅድመ ካንሰርነት ተለውጠው…
Read 6783 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጥናት በተደረገባቸው የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ እና የመሰናዶ ትምህርት ተከታታይ ሴቶች ዘንድ ፡-ወሲባዊ ድርጊት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲፈጸም እርግዝና ሊከሰት እንደሚችል የሚያውቁ ተማሪዎች 8.2 ኀናቸው፡፡ ያልተፈለገ እርግዝናን ለመከላከል መወሰድ የሚገባቸውን መከላከያዎች በሚመለከትም ትክክለኛው መረጃ ያላቸው 5.6 ኀ ብቻ ናቸው፡፡ Yohannes A. (Mekelle…
Read 4988 times
Published in
ላንተና ላንቺ