ላንተና ላንቺ

Rate this item
(1 Vote)
 አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ብዙ ታዳጊዎች በልማድና በአንዳንድ የህይወት ገጠመ ኛቸው አግባብነት በሌለው መንገድ እንደሚገለጹ እና ከጾታ እና ከእድሜአቸውም ጋር በተያያዘ በአሉበት ወቅትም ይሁን በወደፊት ህይወታቸው የሚጎዳቸው ነገር እንደሚገጥማቸው ግልጽ ነው፡፡ በእድሜም ይሁን በጾታ አማካኝነት የሚደርስባቸው ችግር በትምህርት ቤት፤ በቤት ውስጥ…
Rate this item
(1 Vote)
የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት በኢትዮጵያ ለሁሉም ማለትም ለሚፈልጉት ሴቶች ሁሉ ተደ ራሽ መሆን ችሎአል ወይንስ? የሚለውን የተለያዩ ጥናቶችን በመፈተሸ ጠቅለል ያለ ሀሳብ ያቀረቡት ሰለሞን አዳነው ወርቁ፤ዮሐንስ ሞገስ ምትኩ እና አባተ ዳረጌ ውበቱ ናቸው፡፡ መረ ጃው ለንባብ የቀረበው contraception volume 5, Article …
Rate this item
(2 votes)
እ.ኤአ. MARCH 26 በየአመቱ በአለም አቀፍ ደረጃ ታስቦ የሚውለው Epilepsy የሚጥል ሕመም የ2021/ እለት የፊታችን አርብ ይውላል፡፡ ሁሉም ሰው በእለቱ የወይን ጠጅ ቀለም ያላቸውን ምልክቶች ወይንም አልባሳት እንዲጠቀም በየአመቱም ግንዛቤን የማስጨበጥ ስራዎች እንዲከ ናወኑ እንዲሁም በእለቱ ሕመሙን በሚመለከት ምን መደረግ…
Rate this item
(3 votes)
 ምስሉን የምትመለከቱት ሪቫን በላዩ ላይ Epilepsy የሚል ጽሁፍ ያለበት ሲሆን ቀለሙም የወይን ጠጅ ነው፡፡ ይህ ምልክት በየአመቱ የሚጥል በሽታን Epilepsy በሚመለከት በአለም አቀፍ ደረጃ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የንቃተህሊና ማዳበሪያ ስራዎች ለመስራት እንዲያስችል ሰዎች በደረታቸው ላይ አድርገው እንዲንቀሳቀሱ የሚረዳ ነው፡፡ የሚጥል…
Rate this item
(0 votes)
ኮሮና ቫይረስን በሚመለከት ለመከላከል እውቀት አለመኖርና የቫይረሱን ስርጭት በመፍራት ችላ ማለት የሚያስከትለው ውጤት በተለይም በሰሜን ምእራብ ኢትዮጵያ ጎንደር ካሉ እርጉዝ ሴቶች መካከል በተወሰኑት ላይ ጥናት ተደርጎ እ.ኤ.አ14 January 2021 ለንባብ እንዲ በቃ ቀርቦአል። ይህን ጥናት ካቀረቡት ባለሙያዎች መካከል Tesfamichael G/Mariam…
Rate this item
(0 votes)
 እርግዝናንና የልብ ሕመምን የሚመለከት ሳይንሳዊ ጽሁፍ የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር February 18, 2020 አመታዊ ጉባኤውን ሲያካሂድ በJ. Igor Iruretagoyena MD Associate Professor Maternal Fetal Medicine University of Wisconsin አማካኝነት ቀርቦ ነበር፡፡ ይህን ሳይንሳዊ እውነታ ታነቡ ዘንድ የባለሙያ እገዛ በመጠየቅ…