ላንተና ላንቺ
በምእተ አመቱ የልማት ግብ መሰረት በኢትዮጵያ የእናቶች መጠን በመቀነስ ላይ ነው ወይንስ? ለሚለው ጥያቄ በእርግጥ የሚሞቱ እናቶች ቁጥር ለጊዜው ቀንሶ ባይገኝም ተያ ያዥ የሆኑ ሌሎች ግቦች ላይ ግን በውጭው አቆጣጠር እስከ 2015/ ድረስ መድረስ ይቻ ላል፡፡ በቀሪው ጊዜም የእናቶችን ሞት…
Read 2593 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናቶች ፡-ወደጤና ተቋም የመሄድ እድል ሳይኖራቸው፣ ወደጤና ተቋም መሄድ እንዳለባቸው ባለማወቃቸው፣ ከጤና ተቋም ደርሰውም አገልግሎት አለማግኘታቸው ...ለጉዳት ሊዳርጋቸው ይችላል፡፡ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG እንደውጭው አቆጣጠር ጁን 22 እና 23/2012 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ሰኔ 15 እና 16 /2004 በአዲስ አበባ…
Read 2491 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ለንባብ ያቀረብነው በእርግዝና ወቅት የወር አበባ ይታያልን ?የሚለውንና የወር አበባ ሳይታይ መኖር ይቻላልን ? በሚል ከሁለት ተሳታፊዎች የደረሱንን ጥያቄ ዎች መሰረት በማድረግ የተጻፈ ነው፡፡ የመጀመሪያው ጥያቄ እንዲህ ይላል፡፡ ...የተከበራችሁ የላንቺና ላንተ ፕሮግራም አቅራቢዎች እንደምን ሰነበታችሁ? እኔ የፕሮግራማችሁ አድማጭ…
Read 13517 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ለዚህ እትም በርእስነት መግቢያ ያደረግነው የዶክተር ዮሐንስ ከተማን ንግግር ነው፡፡ ዶ/ር ዮሐንስ ከተማ በአሁኑ ወቅት በድሬደዋ ከተማ አርት ጄኔራል ሆስፒታል የሚሰሩ ሲሆን በሙያቸውም የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ አርት ጄኔራል ሆስፒታል የግል የህክምና ተቋም ሲሆን ዶ/ር ዮሐንስ በሆስፒታሉ የጽንስና ማህጸን…
Read 4060 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም ደሀ በተባሉት ሀገሮች ያሉ ሴቶች በየቀኑ ፀሎት ያደርሳሉ፡፡ ፀሎት የሚያደርሱበት ምክንያትም... እርግዝና እንዳይከሰት ፣ እርግዝና ቢከሰት ክትትል ሊያደርጉበት የሚችሉበትን ክሊኒክ ርቀት በማሰብ፣ የእርግዝና ክትትል የሚያደርጉበት የጤና ተቋም ከሚኖሩበት አካባቢ እሩቅ በመሆኑ ...ይህን ሁሉ መንገድ ተጉዤ ብሄድ ተቋሙ ክፍት ሆኖ…
Read 6807 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአፍሪካ የኤችአይቪ ቫይረስን ታሪክ ስንመለከት ከ30/አመት በፊት ስርጭቱ አለ የሚባል ያልነበረ ሲሆን እንደውጭው አቆጣጠር ከ1980/ ዎቹ በኋላ ግን የስርጭት አድማሱ ቀስ በቀስ ተለውጦ እጅግ በሚያስደነግጥ ሁኔታ ከፍ ባለ ደረጃ ተመዝግቦአል፡፡ በ2000/እንደ ውጭው አቆጣጠር ከሰሃራ በች ባሉ የአፍሪካ አገራት ወደ 25/ሚሊዮን…
Read 3877 times
Published in
ላንተና ላንቺ