ላንተና ላንቺ
እኤአ በ2022 በወጣው የዩኒሴፍ እና የዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆነ ህፃናት በተቆራረጠ ሁኔታም ቢሆን የእናት ጡት ማግኘት ችለዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ እንደተወለዱ በ1 ሰአት ጊዜ ውስጥ የእናት ጡት ወተት ማግኘት የቻሉት 43 በመቶ ሲሆኑ…
Read 524 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Hygiene… በእጥበት የሚገኝ ንጽህናን፣ አንዳንድ መገልገያ መሳሪያዎችን በፈላ ውሀ በመቀቀል የሚገኝ ንጽህናን፤አካባቢን በማጽዳት የሚገኝ ንጽህናን፤ከአልባሳት…መኖሪያ አካባቢዎች…የስራ አካባቢዎች …የሚኖር ጽዳት፤የአካል…የአመጋገብ…ወዘተ ንጽህናን የሚመለከት መሆኑን የቃላት መፍቺያ መዝገበ ቃላት ይናገራሉ፡፡ ሰዎች በእጅ አለ መታጠብ ምክንያት በንክኪ ሊመጣባቸው የሚችለውን የጤና ጉድለት በሚመለከት በቅርብ ጊዜ…
Read 360 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንኳን ለ2016 ዓ.ም አደረሳችሁ! አዲሱ ዓመት የሰላም እና የጤና እንዲሆን የላንቺ እና ላንተ ምኞት ነው። “እ.ኤ.አ በ2030 ኤች አይ ቪ ኤድስ እንደ ማንኛውም በሽታ ይሆናል”በጤና ሚንስቴር የኤችአይቪ ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ፍቃዱ ያደታየዓለም የጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው…
Read 794 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የዩኒሴፍ መረጃ እንደሚያሳየው በዓለምአቀፍ ደረጃ 26በመቶ የሚሆኑ ሴቶች ልጅ መውለድ በሚችሉበት (የወርአበባ በሚያዩበት) የእድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ። “የወርአበባ በተለየ ሁኔታ በሰው ልጆች(ሴቶች) ላይ የሚከሰት ኡደት ነው” በማለት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊንየም ሜዲካል ኮሌጅ ውስጥ የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም…
Read 666 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እኔ በስራው ላይ በቆየሁበት ዘመን ሶስት እህትማማቾች በአንድ ጊዜ በፊስቱላ ሕመም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የታከሙ አውቃለሁ፡፡እናትና ልጅ በአንድ ጊዜ በፊስቱላ ሕመም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የታከሙ አስታውሳለሁ።አባት የአስራ አራት አመት የፊስቱላ ታማሚ ልጁን ሊያሳክም መጥቶ ወደ አገሩ ተመልሶ የአስራ…
Read 447 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እ.ኢ.አ በ2023 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወሳል፡፡ ማህሩ በየአመቱ ጉባኤውን ሲያካሂድ በማህጸንና ጽንስ ህክምና ዙሪያ በጎ አስተዋጽኦ ላበረከቱና ረዥም አመት ላገለገሉ ሽልማትን ያበረክታል፡፡ ከዘንድሮዎቹ ተሸላሚዎች መካከል ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል አንዱዋ ነበሩ፡፡ ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል የጽንስ…
Read 511 times
Published in
ላንተና ላንቺ