ላንተና ላንቺ
ከብረት የተሰራ የእርግዝና መከላከያ ዶ/ር ኃ/ጊዮርጊስ አውላቸው ከላይ የምትመለከቱት ፎቶ ጥንት ሴቶች ተገደው በመደፈር እንዳያረግዙ የሚጠቀሙበት የእርግዝና መከላከያ ነበር፡፡የተለያዩ ጥናቶች እንደሚያስረዱት ረዘም ካለው ጊዜ ጀምሮ እናቶች እርግዝናን ለመከላከል የተለያዩ መንገዶችን ይሞክሩ ነበር፡፡ ከእንስሳት የሚወገድ ቆሻሻን (poop) ጨምሮ መርዛማ ነገሮችን እስከመጠጣት…
Read 102474 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ትዝ ይለኛል። አንዲት ጉዋደኛዬ የመጀመሪያ ልጅዋን እርጉዝ ሆና ሳለች በአጠገቡዋ ድመት አትደርስም ነበር። ለምንድነው ? ብዬ ስጠይቃት ድመትም ሆነች ውሻ በአጠገቤ አላስደርስም። ምክንያቱም በሽታ የሚያስይዙኝ ይመስለኛል...ትል ነበር። እኔ ግን ከድመት ጋር በጣም ቅርብ የሆነ አኑዋኑዋር ስለምኖር የምትለኝን ነገር አልሰማም ነበር።…
Read 4148 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 27 February 2016 12:30
“ ... በአለም... 303.000/እናቶች በየአመቱ ይሞታሉ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ከ2015-2030/ የእናቶች ሞት ከ1000/በሕይወት ከሚወለዱ 70/እንዲሆን አለም አቀፍ ስምምነት ተደርሶአል፡፡ የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 24ተኛውን አመታዊ ጉባኤ በውጭው አቆጣጠር ፌብረዋሪ 16 እና 17/20016/ ማለትም የካቲት 8/እና 9/2008 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሒልተን ሆል አካሂዶአል፡፡ የጉባኤው መሪ ቃልም ከምእተ አመቱ የልማት…
Read 1535 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደውጭው አቆጣጠር ፌብረዋሪ 16 -17/20016 በአዲስ አበባ ሒልተን ሆል የተካሄደው የ ኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG አመታዊ ጉባኤ መሪ ቃል (From MDG to SDG reinvigorating ) ከምእተ አመቱ የልማት ግብ ወደ ዘለቄታዊ የልማት ግብ በሚደረገው ሽግግር የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን…
Read 1758 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ ብዙ ህዝብ ከሚቆጠርባቸው አገራት በ2/ተኛ ደረጃ የምትገኝ አገር ናት። የወሊድ መጠኑ በአንድ ሴት 4.1/ ሲሆን የእናቶች ሞት መጠን ደግሞ በ1000/ በሕይወት ከሚወለዱ ሕጻናት 420/መሆኑን ሰነዶች ያረጋግጣሉ። በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኞቹ እናቶች ልጆቻ ቸውን የሚወልዱት በቤታቸው ሲሆን ወደሕክምና ተቋም…
Read 2186 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንድ በእድሜያቸው በግምት ወደ 60/ አመት የሆናቸው አባት ከሀያ አመት በፊት የሚከተለውን ምስክርነት ሰጥተዋል፡፡ “...እኔ የኢትዮጵያ ሱማሌ ስሆን የምኖረው በጅግጅጋ ነው፡፡ ሴትን ልጅ መግረዝ በሕይወትዋ ላይ እንደመፍረድ ይቆጠራል የሚል አቋም አለኝ፡፡ ከባለቤ የወለድኩዋቸው ሰባት ልጆች ሲሆኑ አራት ሴትና ሶስት ወንዶች…
Read 5150 times
Published in
ላንተና ላንቺ