ላንተና ላንቺ
የኤች አይቪ ቫይረስ በአለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነታቸው ከሚታወቁ የማህበረሰብ ጤና ችግሮች መካከል ቀዳሚውን ስፍራ እንደያዘ ይገኛል፡፡ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ 2014/ ብቻ 1.2/ ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በዚሁ በሽታ ምክንያት ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡አፍሪካ በተለይም ደግሞ ከሰሀራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት የችግሩ ከፍተኛ ተጠቂዎች ሲሆኑ…
Read 3487 times
Published in
ላንተና ላንቺ
...የእኔ ደም አይነት O-RH ነው፡፡ ስለሆነም የእኔ ደም በሌላ የደም አይነት ሊተካ የማይችል ነው። በመውለድም ሆነ በተለያየ ምክንያት እንደዚህ ያለ የደም አይነት ያላቸው ሰዎች ደም ሊሰጣቸው ቢፈለግ የግድ O-RH መሆን አለበት፡፡ ስለሆነም እኔ ምንግዜም ችግር ለሚገጥማቸው ሰዎች ደም በመለገስ መድረስ…
Read 3609 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...አንዳንድ እርእሶችን ዝም ብለን ሸፋፍነን የምናልፍባቸው ግዜያት አሉ፡፡ ምክንያቱም ጠለቅ ብለን ካወራን ቤተሰቦች ሌላ ነገር ሊያስቡ ይችላሉ፡፡”“...የወርአበባዬ የመጣ የመጀመሪያ ቀን... በጣም ነበር የደነገጥኩት አስቀድማ እናቴ ብትነግረኝ ኖሮ... ላልደነግጥ እችል ነበር፡፡ ስነግራት አደግሽ ማለት እኮ ነው ...ብቻ ነበር ያለችኝ” ከላይ ያነበባችሁት…
Read 3325 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከባለሙያው እውቀት ማነስ ወይም በሌላ ምክንያት በህክምና ላይ የሚፈጠሩ ስህተቶች ሊያጋጥሙ ይችላሉ፡፡ ሁሉም በህክምና ላይ የሚፈጠሩ ስህተቶች በባለሙያው የእውቀት ማነስ የሚከሰቱ ናቸው ማለት ባይቻልም የህክምና ባለሙያዎች ወቅታዊውን የህክምና ሳይንስ ባለማወቃቸው የተለያዩ የህክምና ስህተቶች ሲከሰቱ ይስተዋላል፡፡እነዚህን በህክምና ላይ የሚከሰቱ ስህተቶች ለመቀነስ…
Read 2905 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም የምናስነብባችሁ አንድ ገጠመኝን ነው፡፡ በሕክምናው ዙሪያ ያጋጠማቸውን እውነታ ያወጉን አቶ አምቢበል ታረቀኝ ሲሆኑ የገጠመኙ ባለታሪክ ወ/ት ናርዶስ እምቢበልም የጠቀሰችውን ለንባብ ብለናል፡፡ ‹‹...እንዲያው ይህ ሰው የት ነበር? ያሰኘኝ አንድ ነገር ነው፡፡ ልጄ በአንድ ወቅት ድንገት መነሳት መቀመጥ አቃተኝ ትለኛለች፡፡…
Read 1391 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአዲስ አበባ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ማርች 23 እና 24/ በምህጻረ FIGO የተሰኘው አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት በ8ኛው አህጉራዊ ስብሰባው ጥንቃቄ የጎደለው ጽንስ ማቋረጥን በመከላከል ረገድ ምን ገጽታ አለ ወደፊትስ ምን መደረግ ይገባዋል የሚል ውይይት በአዲስ አበባ አድርጎ ነበር፡፡ በዚህ…
Read 4279 times
Published in
ላንተና ላንቺ