ጥበብ

Saturday, 29 October 2022 12:46

ኪስ

Written by
Rate this item
(2 votes)
“--ብቸኛው የራስን ፍርሃት ፀጥ የማድረጊያው ዘዴ ደግሞ ጭካኔ ነው፡፡ የሰው ልጅ በህልውና ለመቆየት በሰፋቸው ብዙ ግልፅ እና ሚስጢር ኪሶቹ ውስጥ ጠልቀን ብንቆፍር የምናገኘው ፍርሃት እና ጭካኔን ነው፡፡--” አልፎ አልፎ ፀጥታን ፍለጋ ወደ (ቅርብ) ገጠር እሄዳለሁኝ፡፡መጠንቀቅ ካለብን በዋነኛነት መጠንቀቅ ያለብን ምኞታችንን…
Saturday, 29 October 2022 12:43

“ሐሳብ ቤት ሲመታ”

Written by
Rate this item
(4 votes)
“--ይኼን ስል የተጻፈ መጽሐፍ ሁሉ ይስማማኛል ማለት አይደለም። ሐሳብ ካለው እሰየው፣ ውበት ካለው እሰየው ግን ደግሞ ሐሳብ ሲደመር ውበት ከሆነ ፍስኀ ነው ለእኔ።--” ሀብታም እና ደሃ እኩል እጅ ይሰጣል_ለሞት። ሊቅ እና ደቂቅ ፤አዋቂና አላዊቂ እኩል ይረታሉ_በሞት። ሞት፤ ዘር ፣ቀለም፣ልቀት እና…
Rate this item
(1 Vote)
የአገራትና የመንግሥት፣ የሃይማኖትና የባሕል፣ የፍልስፍናና የፖለቲካ ታሪኮች ውስጥ የማይጠፋ ነገር ቢኖር፣… ሥጋትና ቅሬታ የተቀላቀለበት ስሜት ነው። ነባሩ እንዳይፈርስና የባሰ እንዳይመጣ መስጋት፣ መቼም ቢሆን ከሰው ታሪክና ከሰው ኑሮ ተለይቶ አያውቅም። ከነባሩ የተሻለ አዲስ ነገር እንዲመጣ መመኘትም፣ ከሰው ተፈጥሮ የሚመነጭ ባሕርይ ነው።ችግር…
Saturday, 22 October 2022 17:27

በሲቃ መሐል ያለች ሳቅ

Written by
Rate this item
(2 votes)
በትዝታ የነበዘ፣ በብርድ የፈዘዘ ፊት፣ ሐሳብ የራቃት ልብ፣ ለአፍ ያጠረ እጅ ይዞ ተጋድሟል። አተኛኘቱ ዘመንን የሚሸኝ ይመስላል። አጀኒ! የወይኒ ልጅ።ድንጋይ ተንተርሶ፣ ጤዛ ልሶ መኖር ከጀመረ ዋለ አደረ። “አሥራት በኩራት፣ ሲሶና እርቦ ይከፍል የነበረ ሰው ምጽዋት አምሮት ባልሆነ?” ይላሉ መንገደኞች። ተመጥጦ…
Rate this item
(4 votes)
 በገጣሚው ውብ ቃል የተሸመነ ግጥም አንባቢውን ወደ ምናባዊ ዓለም (“ከፍቅር አስፈንግጦ ሳይሆን፤ በፍቅር አስፈንግጦ ያጓጉዛል” )፤ ይህም የአንድ ጥሩ ገጣሚ ምልክት ነው። በእንባ የሚያራምዱ ፣ በፍርሃት የሚያርዱ፣ በሀሴት የሚያሳብዱ ምስጣሬዎችን ጀባ የማለት መክሊት ለገጣሚ ተሰጥቶታል። ለማይታየው ዓለም ቄስ ሆነው... ከሐሳቦች…
Rate this item
(0 votes)
 “--ጋዜጣዋ በአሰፋ ተጠንስሳ መነበብ ከጀመረች በመጪው ታሕሳስ ወር 23 ዓመት ይሞላታል፡፡ የጋዜጣዋ መስራች አሰፋ ጎሳዬ (በህይወት ባይኖርም) ስለእርሱ የሰፈረ ማስታወሻ እስካሁን በንባቤ አላጋጠመኝም፡፡ አሰፋን በመሰረታት ጋዜጣ ላይ እናውቀዋለን የሚሉ ዘመነኞቹ አልፎ አልፎ ሲዘክሩት እንጂ የኔ ትውልድ ታሪኩን በዝርዝር አያውቅም፡፡--” በራሱ…