ጥበብ
“--ብቸኛው የራስን ፍርሃት ፀጥ የማድረጊያው ዘዴ ደግሞ ጭካኔ ነው፡፡ የሰው ልጅ በህልውና ለመቆየት በሰፋቸው ብዙ ግልፅ እና ሚስጢር ኪሶቹ ውስጥ ጠልቀን ብንቆፍር የምናገኘው ፍርሃት እና ጭካኔን ነው፡፡--” አልፎ አልፎ ፀጥታን ፍለጋ ወደ (ቅርብ) ገጠር እሄዳለሁኝ፡፡መጠንቀቅ ካለብን በዋነኛነት መጠንቀቅ ያለብን ምኞታችንን…
Read 1142 times
Published in
ጥበብ
“--ይኼን ስል የተጻፈ መጽሐፍ ሁሉ ይስማማኛል ማለት አይደለም። ሐሳብ ካለው እሰየው፣ ውበት ካለው እሰየው ግን ደግሞ ሐሳብ ሲደመር ውበት ከሆነ ፍስኀ ነው ለእኔ።--” ሀብታም እና ደሃ እኩል እጅ ይሰጣል_ለሞት። ሊቅ እና ደቂቅ ፤አዋቂና አላዊቂ እኩል ይረታሉ_በሞት። ሞት፤ ዘር ፣ቀለም፣ልቀት እና…
Read 989 times
Published in
ጥበብ
የአገራትና የመንግሥት፣ የሃይማኖትና የባሕል፣ የፍልስፍናና የፖለቲካ ታሪኮች ውስጥ የማይጠፋ ነገር ቢኖር፣… ሥጋትና ቅሬታ የተቀላቀለበት ስሜት ነው። ነባሩ እንዳይፈርስና የባሰ እንዳይመጣ መስጋት፣ መቼም ቢሆን ከሰው ታሪክና ከሰው ኑሮ ተለይቶ አያውቅም። ከነባሩ የተሻለ አዲስ ነገር እንዲመጣ መመኘትም፣ ከሰው ተፈጥሮ የሚመነጭ ባሕርይ ነው።ችግር…
Read 1141 times
Published in
ጥበብ
በትዝታ የነበዘ፣ በብርድ የፈዘዘ ፊት፣ ሐሳብ የራቃት ልብ፣ ለአፍ ያጠረ እጅ ይዞ ተጋድሟል። አተኛኘቱ ዘመንን የሚሸኝ ይመስላል። አጀኒ! የወይኒ ልጅ።ድንጋይ ተንተርሶ፣ ጤዛ ልሶ መኖር ከጀመረ ዋለ አደረ። “አሥራት በኩራት፣ ሲሶና እርቦ ይከፍል የነበረ ሰው ምጽዋት አምሮት ባልሆነ?” ይላሉ መንገደኞች። ተመጥጦ…
Read 1019 times
Published in
ጥበብ
በገጣሚው ውብ ቃል የተሸመነ ግጥም አንባቢውን ወደ ምናባዊ ዓለም (“ከፍቅር አስፈንግጦ ሳይሆን፤ በፍቅር አስፈንግጦ ያጓጉዛል” )፤ ይህም የአንድ ጥሩ ገጣሚ ምልክት ነው። በእንባ የሚያራምዱ ፣ በፍርሃት የሚያርዱ፣ በሀሴት የሚያሳብዱ ምስጣሬዎችን ጀባ የማለት መክሊት ለገጣሚ ተሰጥቶታል። ለማይታየው ዓለም ቄስ ሆነው... ከሐሳቦች…
Read 1052 times
Published in
ጥበብ
“--ጋዜጣዋ በአሰፋ ተጠንስሳ መነበብ ከጀመረች በመጪው ታሕሳስ ወር 23 ዓመት ይሞላታል፡፡ የጋዜጣዋ መስራች አሰፋ ጎሳዬ (በህይወት ባይኖርም) ስለእርሱ የሰፈረ ማስታወሻ እስካሁን በንባቤ አላጋጠመኝም፡፡ አሰፋን በመሰረታት ጋዜጣ ላይ እናውቀዋለን የሚሉ ዘመነኞቹ አልፎ አልፎ ሲዘክሩት እንጂ የኔ ትውልድ ታሪኩን በዝርዝር አያውቅም፡፡--” በራሱ…
Read 990 times
Published in
ጥበብ