ጥበብ
ማዕበሉ ሲበረታ፣ የተስፋዬ ግት ሲነጥፍ ... ዓለም ነውሯ ስታደርገኝ ፣ የሰዎች አይን በመጠየፍ ሲቃኘኝ ፣ የጭንቅ ውሽንፍር ሲበዛ የተጠጋሁት የልቧን እድሞ ነበር። ኦና በኣት ውስጥ በሃ ተንተርሼ ብቻዬን ስትከዝ ያየሁት ብርሃናዊ ነፍስ እሷን ብቻ ነበር። ዝንጋኤ ያጠላበት ዓይኗ እኔን አይቶ…
Read 1146 times
Published in
ጥበብ
ዘውግ፡- ሥነ-ግጥም ገጣሚ፡- ዮናስ መስፍን የኅትመት ዘ መን፡- 2 015 ዓ .ም. የመጽሐፍ ዓይነት፡- E-book, Afro Read ሒሳዊ ዳሰሳ፡- ዮናስ ታምሩ ገብሬ 1. መነሻሥነ-ግጥም ውኃ ቢሆን በሊትር ወይም በሚሊ ሊትር ተለክቶ/ተሰፍሮ ይኼ ነው የሚባል ብያኔ ያገኝ ነበር። ሥነ-ግጥምን ማንበብም ሆነ…
Read 1783 times
Published in
ጥበብ
አንጋፋው ሰዓሊና ቀራፂ በቀለ መኮንን፣ ሦስት የሥነጥበብ አውደ ርዕዮችን በአራት ቀን ልዩነት ለተመልካች ሊያቀርብ መሆኑን ለአዲስ አድማስ አስታወቀ፡፡ሰዓሊው እንደገለጸው፤ “ጤፍና ነጻነት - (GLUTEEN FREE-DOM”) በሚል ርዕስ አዳዲስ የሥነጥበብ ሥራዎቹን አውደ ርዕይ፣ አትላስ ሆቴል ተሻግሮ ወደ አውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በሚወስደው መንገድ…
Read 3570 times
Published in
ጥበብ
በዚህ ቅኝት “ሰባት ቁጥር” መጽሐፍ፣ ከሒሳብ እና/ወይም ከሃይማኖታዊ አስተምህሮ አንጻር በይዘቱ ውስጥ የተካተቱትን ነገረ ቁጥር፣ የቁጥር ጽንሰ ሐሳቦች፣ አመዳደቦችና ተዛምዶዎች ይዳሰሳሉ። ይህም ዳሳሹ ከደራሲው የበለጠ መለኪያ አለው ለማለት ሳይሆን የይዘቶቹ አቀራረብ በአመክንዮና በሌላ ተደራሲ አተያይ ይፈተሻሉ ለማለት ነው።የዳሰሳው ዓላማ፡- ሒሳብና…
Read 2083 times
Published in
ጥበብ
«አላልኳችሁም! ሞተ። ይሄ ልጅ ቁርጥ ካሊጉላን፥ቁርጥ ሃምሌትን ነው። የሁለቱን ጸባይ አጋጭቶ ነው የሰጠው፤ ስምን መልዓክ ያወጣው የለ? ሆ! ካሊሃም። ገደብ አልባ ፍላጎቱ፣ ደንታ ቢስነቱ፣ ራስ አምላኪነቱ፣ሞትን በሰዎች እጅ የመፈለግ ጉዞው አከተመ። የአባቱን ገዳይ አጎቱን የመበቀል አባዜው፣ ቁጡ ባሕርይው አበቃለት።--” ድረስ…
Read 6228 times
Published in
ጥበብ
ማታ፣ ጭር ሲል የሚሰማው የሽታዬ ድምፅ ጠፍቷል። የእንቁራሪቶች ሲርሲርታ፣ የሽታዬ ኡኡታ የለም። ምን ዋጣቸው? ብዬ አሰብኩ። ሲኖር ዝም ያሉት ሲሞት እንደሚታወስ ሁሉ ፣ስትጮህ የማልረዳት ዝም ስትል ጨነቀኝ። ከምሽቱ 1:00 አካባቢ አዛን፣ ከምሽቱ 3:00 አካባቢ የሽታዬን ኡኡታ ክፉኛ ለምጄ ኖሯል።[የቀይ ጤፍ…
Read 1652 times
Published in
ጥበብ