ጥበብ

Saturday, 30 March 2024 20:57

ማንበብ ከሞትም ያድናል!

Written by
Rate this item
(2 votes)
(ካለፈው የቀጠለ) የጦር መሳሪያ ድምፅ ሞቅ ደመቅ ብሎ መሰማት ጀመረ። ባህር ኃይል መደብ ውስጥ ምድር ሰማዩን የሚያናውጥ ድምፅ ተሰማ። በባህር ኃይል መደቡ የሚገኙ መርከበኞች በፍጥነት የመከላከያ መሳሪያቸውን ከግምጃ ቤት አንስተው በየምሽጋቸው አደፈጡ። የጦር መርከቦች ሁሉ ወደ አውላላው ባህር ቀዝፈው ፊታቸውን…
Rate this item
(1 Vote)
በተፈጥሮ አካል ጉዳተኛ የሆነው ዮሴፍ በቀለ በሙያው ሠዓሊ ሲሆን፤ የሚስለው ደግሞ በአፉና በእግሩ ነው፡፡ ስዕል የጀመረውም በልጅነቱ ለእንቁጣጣሽ አበባ በመሣል እንደሆነ ያስታውሳል፡፡ አካል ጉዳተኝነት አለመቻል አይደለም ሠርቶ መብላት ይቻላል የሚለው ሠዓሊው፤ ሆኖም ሥዕሎቹ እየተሸጡለት አለመሆኑን ይናገራል፡፡ የአዲስ አድማስ ልዩ ዘጋቢ…
Sunday, 24 March 2024 00:00

ማንበብ ከሞትም ያድናል!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከዛሬ 42 ዓመታት በፊት አንድ ጓደኛዬ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል አባል ሆኖ ተቀጠረ። ዘመኑ ቀይ ሽብር፣ ነጭ ሽብር ጋብ ያለበት፣ ወጣቱ ትውልድ ቅስመ ሰባራ የሆነበት፣ ምንም የሥራ እድል የሌለበት፣ ብሔራዊ ውትድርና የታወጀበት፣ አንድ ለእናቱ የሆነው ዩንቨርስቲ ጥቂት ተማሪዎች የሚቀበልበት ጊዜ ስለሆነ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ሙዚቃ ባለውለታ፣ Francis Falceto ‹‹About Ethiopian Music(s) and their Heritage›› በተሰኘ መጣጥፉ በሞሐሙድ አሕመድ ‹‹ኧረ መላ መላ›› በሚል ዘፈን አስገዳጅነት የኢትዮጵያን ሙዚቃ ለመውደድ እና ለመገምገም በቃሁ ይልና፤ በሃቲቱ አክሎ በኢትዮጵያ/የኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ የሚመለከተው አካል ሙዚቃን በቅርስነት መመዝገብ እንዳለባቸው ብዙ…
Rate this item
(1 Vote)
መግቢያ ይህ ኂሳዊ መጣጥፍ ትዝታሽን ለእኔ፣ ትዝታዬ ለአንቺ (2012) በተሰኘ በእሱባለዉ አበራ ንጉሤ የተጻፈ ረጅም ልብ ወለድ ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ይኸ ሥራ በርካታ ጠጣር የህልዉና ጉዳዮች በጥልቀት የተዳሰሱበት፣ የደራሲዉንም በሳልነት የመሰከረ ሸጋ ሥራ ነዉ፡፡ በእዚህ ሥራ እሱባለዉ በሥነ ጽሑፍ እና…
Rate this item
(3 votes)
--ዮናስ እንደሚነግረን፣ ሐበሻ በአፉ በታሪኩና አባቶቹ ባጎናፀፉት ነፃነቱ የሚኮራ መሆኑን የሚደሰኩር፤ በገሀድ ግን ኅሊናዉ በፈረንጅ ባሕል ቅኝ የተገዛ ሎሌ ነዉ፡፡ ሐበሻ ድህነቱን ከአድማስ ማዶ ተሰዶ ሊያራግፍ የሚመኝ፣ በአፉ አገሬን እወዳለሁ የሚል፣ በገሀድ ግን እትብቱ የተቀበረበትን አፈር ሽሽት የባሕር ሲሳይ መሆንን…
Page 2 of 248