Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
እነሆ ነገ የፍቅር ዳግማዊ ትንሳኤ የሚከበርበት ዕለት ነው፤ ቀዳሚዎቹ ቀናት ደግሞ የፍቅር ትንሳኤ የተዘከረበት ሆነው አልፈዋል፡፡ ለመሆኑ ትንሳኤ እንዴት አለፈላችሁ? ለእኔ አሸወይና ነበር፡፡ አሁን ደግሞ የትንሳኤን የፍቅር መገለጫነት በጥልቅ እንዳስብ ያደረገኝን ምርጥ ሙዚቃ እያደመጥኩ፣ ትንሳኤ ዘ ዳግማዊ ፍቅርን/ዳግማዊ - ትንሳኤን/…
Rate this item
(5 votes)
ግጥሞች በውበት ፏፏቴ ዜማ … በቃላት ጡንቻ … በሀሣብ ነበልባል … የተነከሩ ቀለማማ ናቸው፡፡ ታዲያ ሰው ሲገጥማቸው፣ ቀን ሲቀናቸው ነው፡፡ አለበለዚያ ድንኳናቸው በጭጋግ ጓዳቸው በፍዘት ይዳምናል፡፡ የነፍስ በር የማያንኳኩ የስሜት መሸንቆሪያ የሌላቸው ዱልዱም ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ገጣሚዎችም አንዱ ላይ ብርቱ፣ አንዱ…
Saturday, 14 April 2012 13:08

መኖር ደስ ይላል!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ብዙዎች ደሴቶቻቸውን ፍለጋ ላይ ናቸው” ፩ በቅድሚያ ስለራሴ ልንገርህ። አለመኖርን አላውቀውም ላውቀውም አልጓጓም። በመኖር ቤተ-መቅደስ ውስጥ ነኝ። መኖርን እቀድሳለሁ። መኖርን አሞካሻለሁ። እንዳንተው ስለመኖር አዜማለሁ።በነገሥታት የአትክልት መናፈሻ ውስጥ አይደለሁም። ባለጸጋና ሰቀላዬን በቃፊር የማስጠብቅ አይደለሁም። ሠፈሬ ከመኳንትና መሳፍንት የተጣጋም አይደለም። የከበሩ ማዕድናትንና…
Rate this item
(1 Vote)
በ1974 ዓ.ም በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደውን የቀይ ኮከብ ጥሪ አብዮታዊ ዘመቻን መነሻ አድርጎ በተፃፈው የበዓሉ ግርማ “ኦሮማይ” ረጅም ልቦለድ መጽሐፍ፤ በደርግ ወገን የቆሙ ገፀ ባሕርያት ስለ ኤርትራዊያን አቋም የሚነጋገሩበት ክፍል አለ፡፡ አንዱ ተናጋሪ አካባቢው በተለያዩ ዘመናት በጦር ወረራ ስለተፈፀመበት ሕዝቡ “የኃይል…
Saturday, 14 April 2012 13:04

አዋቂዎች ስለ እግዚአብሔር

Written by
Rate this item
(0 votes)
ማንኳኳት… ማንኳኳት… የገነትን በር ማንኳኳት! ቦብ ዳይላን (አሜሪካዊ ዘፋኝና የዜማ ደራሲ) መጪው ዘመን እንደ መንግስተ ሰማያት ነው - ሁሉም ሰው ያወድሰዋል፤ ነገር ግን ማንም እዚያ ለመሄድ አይፈልግም፡፡ ጀምስ ባልድዊን (አሜካዊ ፀሃፊና የሲቪል መብት አቀንቃኝ) እግዚአብሄር ሃይማኖት የለውም፡፡
Saturday, 14 April 2012 13:04

የህፃናት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ውድ እግዚአብሔር፡- በድሮ ጊዜ ብዙ ተዓምራት ሰርተሃል፡፡ አሁን ለምን መስራት ተውክ? -ፌቨን- ውድ እግዚአብሔር፡- ለእረፍት በወጣን ጊዜ ዝናብ ሲዘንብ ስለነበረ አባቴ አብዶ ነበር፡፡ ሰዎች ስላንተ ማለት የማይገባቸውን ነገር ሁሉ ሲልህ ሰምቻለሁ፡፡ ሆኖም ግን እንደማትጐዳው ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ (ወዳጅህ ነኝ - ማንነቴን…