ጥበብ
“--በሙድ የመተረክ ዘዬ፣ ዶ/ር ፍራንክልን የረዳቸው ይመስለኛል። የሥነ-ልቡና እና ሥነ-አዕምሮ ይዘት ያለውን ድርሰት በጊዜው በነበረው ሙድ ላይ ተመርኩዘው የእስረኞችን ሁኔታ፣ ችግርና መፍትሄ ለመተንተን ጠቅሟቸዋል የሚል ዕምነት አለኝ። እዚህ ላይ ሙድ/ሁኔታ ለአንድ ርዕሰ-ጉዳይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው መዘንጋት የለብንምመነሻ:- ድርሰትን መተርጎም የተለመደ…
Read 445 times
Published in
ጥበብ
“እጇ ይጨበጣል፤ ይዘረጋል፡፡ እጄን ሳቀርብላት ትጨብጠዋለች፡፡ ባለሁበት ሆኜ ሳልነቃነቅ እንደ አበባ ስታድግ አያታለሁኝ፡፡ የእኔ ሥራ እንዳትሰበር መጠበቅ ነው፡፡ እንዳትደርቅ ውሃ ማጠጣት፡፡ ወይንስ የእኔ ሥራ ዝም ብሎ መደነቅ ነው? የመጠበቅ እና ውሃ የማጠጣት ስራየፈጣሪ ነው፡፡ ከምንም ውስጥ ሁሉንም ነገር መስራት የሚችለው…
Read 555 times
Published in
ጥበብ
ከዚህ በፊት ስለ አንድ ቃል ፍቺ ስፈልግ ባጅቻለሁ፡፡ ቃሉ “ፕሮፓጋንዳ” ይባላል፡፡ እስካሁን የአማርኛ ቋንቋ አምሳያ ላገኝለት አልቻልኩም፡፡ ባገኝለትም… የተለመደውን በአዲሱ መለወጡ እንዲሁ ቀላል አይሆንም፡፡ አዲስ ቃል ከማግኘት የቀድሞውን በአግባቡ መፍታት የተሻለ ነው ብዬ ለራሴ ወሰንኩኝ፡፡የፕሮፓጋንዳን ትርጉም በደንብ አብራርቶልኝ ያገኘሁት “Institute…
Read 543 times
Published in
ጥበብ
ግርማ ተስፋው የሁለት ድንቅ ዘውጎች ባለተሰጥኦ ነው፡፡ አንድም የድርሰት፣ አንድም የገጣሚነት፡፡ ገጣሚነት ፍልስፍናዊ ሐሳቦችን በመጠቀ ቋንቋ መግለጥ እንደመሆኑ ግርማም በስነ - ግጥሞቹ በ”ሰልፍ ሜዳ” ውስጥ የፈለቀቃቸው እምቅ ፍልስፍናዎቹን እዚህ “የጠፋችውን ከተማ ዳሰሳ” ስነ - ግጥሙ ውስጥ ደግሟቸዋል ማለት ይቻላል፡፡ የቋጠራቸው…
Read 432 times
Published in
ጥበብ
ታሪክ ማንበብ ያ ል ኖ ሩ በ ት ን ዘመን ያስኖራል›› ይባላል።ይህ ማለት እኛ ባልነበርንበት ዘመን የነበረውን ሁነት ይነግረናል ማለት ነው።አዲስ ዘመን ጋዜጣ የተለያዩ ዘመናት የየዕለት ሁነት ሰንዶ ያስቀመጠ የ82 ዓመታት ታሪክ ነው።ጋዜጣው በሰነዳቸው መረጃዎቹ ያልነበርንበትን ዘመን እንድንኖረው ያደርገናል።በዚያ ዘመን፤…
Read 518 times
Published in
ጥበብ
Wednesday, 01 November 2023 00:00
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በታሪኩ የማያውቀው ውርደት ገጥሞታል ።
Written by Tewodros Teklearegay
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በታሪኩ የማያውቀው ውርደት ገጥሞታል ።???? በትያትር ገምጋሚ አባላት ተገምግሞ ያለፈ ትያትር በድጋሚ በብልጽግና ካድሬዎች ተገመገመ ።******************************************************** ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ዋና ዳይሬክተር አቶ ማንያዘዋል እንዳሻው ምንም ባልል ደስ ይለኝ ነበር ። ግን ምርጫ የለኝም ። በግሌ የአቶ…
Read 523 times
Published in
ጥበብ