ጥበብ
ሕይወትን ለመለወጥ መጣር ብቻውን በቂ አይደለም፤ በትክክለኛው ዕውቀትና ጥበብ መመራትም ይጠይቃል። «ሕይወትና ስኬት» የቴሌግራም ቻናል በቢዝነስ፣ በፋይናንስ አያያዝ እና በግል ዕድገት ዙሪያ አዳዲስና ፍሬያማ ግንዛቤዎችን በማቅረብ ወደ ራዕይዎ የሚያደርጉትን ጉዞ ያፋጥነዋል። በዓለማችን ስኬታማ ሰዎች የተፈተነ ተሞክሮ እየታገዙ፣ የራስዎን የስኬት ታሪክ…
Read 3417 times
Published in
ጥበብ
ሕይወትን ለመለወጥ መጣር ብቻውን በቂ አይደለም፤ በትክክለኛው ዕውቀትና ጥበብ መመራትም ይጠይቃል። «ሕይወትና ስኬት» የቴሌግራም ቻናል በቢዝነስ፣ በፋይናንስ አያያዝ እና በግል ዕድገት ዙሪያ አዳዲስና ፍሬያማ ግንዛቤዎችን በማቅረብ ወደ ራዕይዎ የሚያደርጉትን ጉዞ ያፋጥነዋል። በዓለማችን ስኬታማ ሰዎች የተፈተነ ተሞክሮ እየታገዙ፣ የራስዎን የስኬት ታሪክ…
Read 4103 times
Published in
ጥበብ
Monday, 15 September 2025 09:40
""ስለሌላ ነገር ሳስብ የማስበው በአዕምሮዬ ነው፤ ስለኢትዮጵያ ግን የማስበው በልቤ ነው" -ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ ዓልአሙዲ-
Written by Administrator
ሼህ መሐመድ የምንጊዜም የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ናቸው! በኢትዮጵያ ታላላቆቹ ሀገራዊ ሥራዎችና የደግነት ምግባራት ውስጥ የእሳቸው ለጋስ እጅ ያላረፈበትን ነገር መጥቀስ ይከብዳል። ሲለግሱና ዕንባ ሲያብሱ፣ ቃል እስኪቸግራቸው ስለኢትዮጵያ የልባቸውን አውጥተው ሲናገሩ፣ ከአጠገባቸው ሆኜ የማድመጥን ብዙ ዕድል አግኝቻለሁ። ከብዙ አመታት በኋላ…
Read 6930 times
Published in
ጥበብ
በኪነት ፍልስፍና (art philosophy) ታሪክ ውስጥ፣ የኪነት ዋነኛ ተግባር አስተማስሎ (representation) እና እውነትን ክሱት ማድረግ ነው የሚል የቆየ ስምምነት አለ፡፡ ለአብነትም ፕሌቶ የኪነት ሚናን፤ “ዕውነታን በኪናዊ ስራዎች ውስጥ ማስተማሰልና ቀጥታ መቅዳት ነው” ሲል ይበይናል፡፡ ታዲያ ክሱት የሚደረገው ይህንን ዕውነት፣ ከያኒው…
Read 7323 times
Published in
ጥበብ
“የአስር አለቃ ዉምፖቭ መስከረም ሶስት ቀን የመንደሩን የፖሊስ መኮንን፤ የደብሩን ክቡር አዛውንትና የሚሊሽያ አባሉን ተሳድበሀል፣ ባልተገባ ድርጊት አዋርደሃል፤ ይህን ለመፈጸምህም ስድስት ገበሬዎች መስክረውብሀል፡፡ የቀረበብህን ክስ ትቀበላለህ?”አስር አለቃ ዉምፖቭም ጨምዳዳ ፊቱን ይበልጥ ከስክሶ ምላሽ ለመስጠት ከመቀመጫው ተነሳና፤ በታፈነ ጎርናና ድምጽ መልስ…
Read 7282 times
Published in
ጥበብ
ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ አንጋፋ የፖስታ ቤት ባልደረባችን ሚስት አረፈችና ወደ ቀብር ቦታ አመራን፡፡ ግብአተ- መሬቱ እንደተጠናቀቀም በባህልና ወጋችን መሰረት፣ ሀዘንተኛው ጓደኛችንን ለማጽናናት ተሰባስበን ወደ ቤቱ አቀናን፡፡ቤቱ ደርሰን ጥቂት አረፍ እንዳልንም፣ ለእዝን የተዘጋጁ ቀይ ክሬም የፈሰሰባቸው ጣፋጭ ብስኩቶች ቀረቡልንና ለመቅመስ…
Read 7327 times
Published in
ጥበብ

