ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
 ዘውግ፡- ሥነ-ግጥም ገጣሚ፡- ዮናስ መስፍን የኅትመት ዘ መን፡- 2 015 ዓ .ም. የመጽሐፍ ዓይነት፡- E-book, Afro Read ሒሳዊ ዳሰሳ፡- ዮናስ ታምሩ ገብሬ 1. መነሻሥነ-ግጥም ውኃ ቢሆን በሊትር ወይም በሚሊ ሊትር ተለክቶ/ተሰፍሮ ይኼ ነው የሚባል ብያኔ ያገኝ ነበር። ሥነ-ግጥምን ማንበብም ሆነ…
Rate this item
(0 votes)
አንጋፋው ሰዓሊና ቀራፂ በቀለ መኮንን፣ ሦስት የሥነጥበብ አውደ ርዕዮችን በአራት ቀን ልዩነት ለተመልካች ሊያቀርብ መሆኑን ለአዲስ አድማስ አስታወቀ፡፡ሰዓሊው እንደገለጸው፤ “ጤፍና ነጻነት - (GLUTEEN FREE-DOM”) በሚል ርዕስ አዳዲስ የሥነጥበብ ሥራዎቹን አውደ ርዕይ፣ አትላስ ሆቴል ተሻግሮ ወደ አውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በሚወስደው መንገድ…
Rate this item
(1 Vote)
 በዚህ ቅኝት “ሰባት ቁጥር” መጽሐፍ፣ ከሒሳብ እና/ወይም ከሃይማኖታዊ አስተምህሮ አንጻር በይዘቱ ውስጥ የተካተቱትን ነገረ ቁጥር፣ የቁጥር ጽንሰ ሐሳቦች፣ አመዳደቦችና ተዛምዶዎች ይዳሰሳሉ። ይህም ዳሳሹ ከደራሲው የበለጠ መለኪያ አለው ለማለት ሳይሆን የይዘቶቹ አቀራረብ በአመክንዮና በሌላ ተደራሲ አተያይ ይፈተሻሉ ለማለት ነው።የዳሰሳው ዓላማ፡- ሒሳብና…
Saturday, 14 January 2023 11:32

ካሊሃም

Written by
Rate this item
(2 votes)
«አላልኳችሁም! ሞተ። ይሄ ልጅ ቁርጥ ካሊጉላን፥ቁርጥ ሃምሌትን ነው። የሁለቱን ጸባይ አጋጭቶ ነው የሰጠው፤ ስምን መልዓክ ያወጣው የለ? ሆ! ካሊሃም። ገደብ አልባ ፍላጎቱ፣ ደንታ ቢስነቱ፣ ራስ አምላኪነቱ፣ሞትን በሰዎች እጅ የመፈለግ ጉዞው አከተመ። የአባቱን ገዳይ አጎቱን የመበቀል አባዜው፣ ቁጡ ባሕርይው አበቃለት።--” ድረስ…
Saturday, 07 January 2023 00:00

በዓል ሲደርስ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ማታ፣ ጭር ሲል የሚሰማው የሽታዬ ድምፅ ጠፍቷል። የእንቁራሪቶች ሲርሲርታ፣ የሽታዬ ኡኡታ የለም። ምን ዋጣቸው? ብዬ አሰብኩ። ሲኖር ዝም ያሉት ሲሞት እንደሚታወስ ሁሉ ፣ስትጮህ የማልረዳት ዝም ስትል ጨነቀኝ። ከምሽቱ 1:00 አካባቢ አዛን፣ ከምሽቱ 3:00 አካባቢ የሽታዬን ኡኡታ ክፉኛ ለምጄ ኖሯል።[የቀይ ጤፍ…
Rate this item
(2 votes)
ሁሉም ስለ ኢትዮጵያዊነትና ስለ ብዝሃነት ያወራል። ግን እነዚህ ቃላቶች የሚሰጡት ትርጉም ጭራሽ የሚቃረኑና የሚጋጩ ናቸው። ለዚህ እንቅፋት የሆነው እነዚህን ቃላቶች ለመተርጎም አህዳዊ/ፌደራላዊ በሚሉት ቃላት በመተርጎማቸው ነው። ይህ ደግሞ ፖለቲካዊ ማምታታት ነው እንጂ ለመግባባት እንድንችል ቃላቶቹን በራሳቸው ለመተርጎም ሳይቻል ቀርቶ አይደለም።…
Page 5 of 237