ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
 “--ጋዜጣዋ በአሰፋ ተጠንስሳ መነበብ ከጀመረች በመጪው ታሕሳስ ወር 23 ዓመት ይሞላታል፡፡ የጋዜጣዋ መስራች አሰፋ ጎሳዬ (በህይወት ባይኖርም) ስለእርሱ የሰፈረ ማስታወሻ እስካሁን በንባቤ አላጋጠመኝም፡፡ አሰፋን በመሰረታት ጋዜጣ ላይ እናውቀዋለን የሚሉ ዘመነኞቹ አልፎ አልፎ ሲዘክሩት እንጂ የኔ ትውልድ ታሪኩን በዝርዝር አያውቅም፡፡--” በራሱ…
Saturday, 24 September 2022 20:56

ይቅርታዬን ይቅር በለው

Written by
Rate this item
(5 votes)
[...የመጀመሪያዋን የውኃ ጠብታ የእጁ ንቃቃት ዋጣት። ደግሜ ከኮዳዬ እንዳላፈስለት ልቤ ደነደነ፣ የማርያምን ስም ጠርቶ ለመነኝ_ዳሩ ከብሊዐሰብ ከፋሁበት። ሰባ ነፍስ ያጠፋው አረመኔ በጥርኝ ውኃ ነፍሱን አትርፏል። የጥርኝ ውኃ ወንድሜን የነፈግኩት እኔስ ሰባ ነፍስ እንዳጠፋሁ እቆጠር ይሆን?......ቸግሮት! ማዳበሪያ ይዞ እህል ሊበደረኝ መጣ።…
Saturday, 24 September 2022 17:48

የጆሽዋ ሽልማት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 (Life is Beautiful የሚለው ፊልም እንደ አጭር ልብወለድ) ኢዮብ ካሣ ግሪዶ እና ልዕልት ዶራ ከጋብቻ በፊት ረዥም የፍቅር ጊዜ አሳልፈዋል ቢባል የሚያስኬድ አይደለም፡፡ ትውውቃቸው የአጭር ጊዜ ነበር፡፡ በግሪዶ ኪሚክነትና ጨዋታ አዋቂነት ልዕልቲቱ ተማርካለች፡፡ አለዚያማ ሁለቱን በትዳር የሚያስተሳስር ተመሳሳይ የዘር ሀረግ…
Saturday, 27 August 2022 12:45

ሆያ ሆዬ በየዓይነቱ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ቡሄ (ፊጋ)ክፈት በለው ተነሣያንን አንበሳ (2)ክፈት በለው በሩንየጌታዬን (2)ሆያ ሆዬ ሎሚታልምጣ ወይ ወደማታሆያ..ሆዬ… አብዬው መሬሆያ ሆዬ…ሆ (2)ድንጋይ ለድንጋይ -(ሆ)ትዘላለች ጦጣ- (ሆ)እኔ አለቅም ዛሬ (ሆ)ነብሴ ብትወጣ! (ሆ) ሆያ ሆይ ሎሚታ ልምጣ ወይ ወደማታሆያ ሆዬ-ሆ (2)ሆይ የኔ ጌታ (ሆ)ሲቀመጥ ያምር (ሆ)ሲቆም ይረታ…
Rate this item
(3 votes)
የቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ዘመነ ክህነት፣ የአንጾኪያ ቀውስ በጥልቀት ተዳሶበታል፤ከአገራችንና ከቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ኹኔታ ጋራ በእጅጉ ተመሳሳይ ነው፤ተቋማት እና ልሂቃን፣ ማኅበረ ፖለቲካውን ማረቅ ባለመቻላቸው ዕዳ ኾነዋል፤የሃይማኖት ልሂቃንም የፖሊቲካዊ መካሰስ አዋላጅ መኾናቸው እጅግ ያሳስባል፤ከሚያቋስለን ርእዮተ ዓለማዊ ታሪክ ወደ ፈዋሽ ታሪክ ሽግግር…
Wednesday, 17 August 2022 20:20

ሌላ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከብርዳማው የክረምት ገላ የሚተነውን ቀዝቀዛ አየር ልከላ፣ ፍቅር ባስጌጣት ጎጆዬ፣ በውዴ እቅፍ ውስጥ መሽጌ ሳለሁ፣ እንዲህ አለችኝ ውዴ፡-“አንተ ለእኔ ከሁሉም በላይ ነህ፡፡ የሚበልጥህ ይቅርና የሚስተካከልህ የለም፡፡ ብሩህ ራዕይን የምትፈነጥቅልኝ የእኔ ጸሃይ አንተ ነህ፡፡ እምነት አንተ፣ ፍቅርም አለኝታም ማለት አንተ እንጂ…
Page 7 of 237