ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment) …የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትናበማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው) … እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰውለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Rate this item
(5 votes)
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment)…የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትና በማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው)… እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰው ለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Rate this item
(1 Vote)
“A novel is never anything but a philosophy expressed in images.” -Albert Camus አዳም ረታ ከሃያ አንደኛዉ ክፍለ ዘመን የምድራችን ታላላቅ ደራሲያን መካከል አንዱ ነዉ፡፡ ግራጫ ቃጭሎች (1997)፣ መረቅ (2006) እና የስንብት ቀለማት (2008) የደራሲዉ ዘመን አይሽሬ የረዥም ልብወለድ ሥራዎች…
Rate this item
(7 votes)
 “--ዘመናዊው ሰው (የከተሜው ነዋሪ)፣ ደስታ ተክለ ወልድ፣ “ኸ”ን በሚጠቀሙበት መልክ ስለማይጠቀም ነው፡፡ በአጠቃላይ ጥያቄው የድምፀት ውክልና እንጂ፣ የሞክሼ ሆህያት ጒዳይ አይደለምና ወቀሳዎ መስመር ስቶአል፡፡ ስለዚህ ወቀሳዎ መጽሐፉ ማብራሪያ ባላቀረበለት፣ ነገር ግን እርስዎ ነው ብለው በተሳሳተ መንገድ ታሳቢ ባደረጉት ጒዳይ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
አባቶቻችን እንግዳን የመቀበልና ሰዎችን የማስተናገድ ጉዳይ ከፍተኛ ስፍራ ይሰጡት ነበር፡፡ ትንሽ ከወገብ ጎንበስ ብሎ ሰዎችን ማስተናገድ ከአክብሮት ጋር አያይዘው ሲሰሩበት ኖረዋል፡፡ ልጆቻቸውንም ገና ከህፃንነታቸው ጀምሮ በዚህ ዙሪያ ያሰልጥኑ ነበር፡፡ ለምሳሌ ልጆች እጅ ሲያስታጥቡ፣ ሰላምታ ሲሰጡ፣ መንገድ ላይ ታላላቆቻቸውን ሲያገኙ ጎንበስ…
Rate this item
(1 Vote)
 ("…አንተ የተወለድከው ለእኔ፣ እኔ የመጣሁት ለአንተ ነው" ኖላዊ) ደራሲውና ድርሰቱበቅድሚያ፤ ልብወለዱ ከምናብ ዓለም ቅምምስ በላቀ፣ ደራሲው ለባዘነባቸው ቀናት ያደሉ የትረካ ቤቶች እንዳሉት ሊሰማኝ የቻለባቸውን ምክንያቶች ላስቀምጥ፡፡ ምክንያቱም ይህን ተከትለው የሚመጡ ደራሲውን ከድርሰት ሥራው ለይቶ ማየት የሚገባባቸውን አግባቦች [Relevance] ችላ በማለት…
Page 8 of 237