ጥበብ
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment) …የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትናበማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው) … እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰውለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Read 685 times
Published in
ጥበብ
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment)…የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትና በማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው)… እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰው ለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Read 728 times
Published in
ጥበብ
“A novel is never anything but a philosophy expressed in images.” -Albert Camus አዳም ረታ ከሃያ አንደኛዉ ክፍለ ዘመን የምድራችን ታላላቅ ደራሲያን መካከል አንዱ ነዉ፡፡ ግራጫ ቃጭሎች (1997)፣ መረቅ (2006) እና የስንብት ቀለማት (2008) የደራሲዉ ዘመን አይሽሬ የረዥም ልብወለድ ሥራዎች…
Read 847 times
Published in
ጥበብ
“--ዘመናዊው ሰው (የከተሜው ነዋሪ)፣ ደስታ ተክለ ወልድ፣ “ኸ”ን በሚጠቀሙበት መልክ ስለማይጠቀም ነው፡፡ በአጠቃላይ ጥያቄው የድምፀት ውክልና እንጂ፣ የሞክሼ ሆህያት ጒዳይ አይደለምና ወቀሳዎ መስመር ስቶአል፡፡ ስለዚህ ወቀሳዎ መጽሐፉ ማብራሪያ ባላቀረበለት፣ ነገር ግን እርስዎ ነው ብለው በተሳሳተ መንገድ ታሳቢ ባደረጉት ጒዳይ ላይ…
Read 1336 times
Published in
ጥበብ
Sunday, 26 June 2022 10:06
“ጎንበስ በል፤ እንጨት ውጠሃል?” የደንበኞች አገልግሎት ጉዳይ!
Written by ወንድወሰን ተሾመ መኩሪያ (የስነልቦናና የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ)
አባቶቻችን እንግዳን የመቀበልና ሰዎችን የማስተናገድ ጉዳይ ከፍተኛ ስፍራ ይሰጡት ነበር፡፡ ትንሽ ከወገብ ጎንበስ ብሎ ሰዎችን ማስተናገድ ከአክብሮት ጋር አያይዘው ሲሰሩበት ኖረዋል፡፡ ልጆቻቸውንም ገና ከህፃንነታቸው ጀምሮ በዚህ ዙሪያ ያሰልጥኑ ነበር፡፡ ለምሳሌ ልጆች እጅ ሲያስታጥቡ፣ ሰላምታ ሲሰጡ፣ መንገድ ላይ ታላላቆቻቸውን ሲያገኙ ጎንበስ…
Read 822 times
Published in
ጥበብ
("…አንተ የተወለድከው ለእኔ፣ እኔ የመጣሁት ለአንተ ነው" ኖላዊ) ደራሲውና ድርሰቱበቅድሚያ፤ ልብወለዱ ከምናብ ዓለም ቅምምስ በላቀ፣ ደራሲው ለባዘነባቸው ቀናት ያደሉ የትረካ ቤቶች እንዳሉት ሊሰማኝ የቻለባቸውን ምክንያቶች ላስቀምጥ፡፡ ምክንያቱም ይህን ተከትለው የሚመጡ ደራሲውን ከድርሰት ሥራው ለይቶ ማየት የሚገባባቸውን አግባቦች [Relevance] ችላ በማለት…
Read 1049 times
Published in
ጥበብ