ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ከ1970ዎቹ እስከ 1980ዎቹ ባሉት አመታት በርካታ የሙዚቃ ባንዶች፣ ሁሉም የየራሳቸውን አይረሴ ደማቅ ቀለም በሙዚቃው ታሪክ ላይ አትመው አልፈዋል። የሮሀ ባንድ “የአንበሳውን ድርሻ” ይወስዳል የሚለውን አባባል ብዙዎቹ የሙዚቃ አድማጮችና ባለሙያዎች ይስማሙበታል። ሰላም ስዩም ደግሞ ይሄንን ባንድ ከመሰረቱት ሙዚቀኞች…
Rate this item
(0 votes)
"--ሌላው ሰው ከራሱ ጋር የግል ሱባዔ ሲይዝ በዓለም የፍረጃ መዝገብ እብደት ተደርጎ መመዝገቡ አይቀሬ ነው፡፡ ነገር ግን ሰው ከራሱ ወዲያ መካሪ፣ ከራሱም በቀር ተመካሪ የለውምና ራሱን ይዞ ሱባዔ የገባ ዕለት፣ በእለቱ በምትወጣው ፀሐይ ላይ ሳይቀር ሙቀት የመጨመር ስልጣን ያገኛል፡፡--" ገብረ…
Rate this item
(6 votes)
የመጽሐፉ አርእስት፡- ሆህያተ ጥበብ፡- ለጸሓፍያን፣ ለተርጓምያንና ለአርታዕያን ደራሲ፡- ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ የታተመበት ዓመት፡- 2022 ዓ.ም የገጽ ብዛት፡- 210+፰ አሳታሚ፡- ተስፋ ዐቃብያነ ክርስትና ማኅበር ተመልካች፡- ናይእግዚ ኅሩይ ‹የዐማርኛ ፊደል ገበታ ተመሳሳይ (አንድ ዐይነት) ድምፅ ያላቸውን ፊደሎቹን ይዞ መቀጠል አለበት›፣ ‹የለም ልናስወግዳቸው…
Rate this item
(1 Vote)
 ስለ ሳን ዙ (SUN TZU) ብዙ እየተወራ ነው። THE ART OF WAR የተሰኘው እድሜ ጠገብ መፅሐፉ ከክርስቶስ ልደት በፊት ተፅፎ፣ ከክርስቶስ ልደት በኋላም ላሉ ጦርነቶች መራሄ ሆኗል። በርግጥ መፅሐፉ ከጦርነት አልፎ ለበርካታ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችም መነሳትና መመንደግ አገልግሏል።‘ሳን ዙ በመፅሐፉ ያነሳቸው…
Rate this item
(1 Vote)
“የኔ ዜማ” ኮንሰርት ዛሬ በመቻሬ ሜዳ ይካሄዳል የድምጻዊ ዳዊት ጽጌ “የኔ ዜማ” ተወዳጅ አልበም መውጣቱን ተከትሎ፣ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የሙዚቃ ኮንሰርት በኮቪድ-19 መከሰትና በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ ሲተላለፍ ቆይቶ፣ እነሆ ከሁለት ዓመት በኋላ በዛሬው ዕለት በመቻሬ ሜዳ ይካሄዳል፡፡ ከድምጻዊው ጋር አጭር…
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሳትገልጥልኝ?፥ እኔን ያህል መና ጠኔ ታስሄዳለህ፥ ሰው ባለው ጎዳናለምን አሰሰትከኝ፥ ለምለም ሰውነቴን?ረሃብ እስኪያወልቅ ፥ ከገላዬ ልብሴን ምግብ አይደለሁ ወይ፥ ለትል ለምናምን…እንዴት አንተን መሳይ ለሆዱ ሲለምን?(ምግባር፣ 2014፡ ገጽ 80)መንደሪን መንደሪን፣ በያዝነው ዓመት ለንባብ የበቃ፣ በገጣሚ ምግባር ሲራጅ የተደረሱ ግጥሞችን አሰባስቦ…
Page 9 of 237