Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
የትምህርት ጥራት በንጉሡ ዘመን ቀረ፣ ደረጃው ማሽቆልቆል የጀመረው በደርግ ወቅት ነው፣ በመመረቂያ ጋዋን የተነሱት ፎቶግራፍ የሳሎን ማጌጫ መሆኑ የቀረው በኢሕአዴግ ዘመን ነው... የሚሉና መሰል አባባሎች ተደጋግሞ ሲነገሩ ይሰማል፡፡ ከትምህርት፣ ከተማሪዎችና ከትምህርት ቤቶች ጋር በተያያዘ በቅርባችን የምናየው አንድ እውነት አለ፡፡ በተለይ…
Rate this item
(0 votes)
አብዬ ማረኝ ማረኝ፣አብዬ ማረኝ ማረኝ፣ ዶሮ ብር አወጣች እኔን ሥጋ አማረኝ፡፡የዚህ ዘፈን አቀንቃኝ የዶሮ ዋጋ አንድ ብር መግባቱ ተአምር የሆነበት ይመስላል፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ዋጋው እንደማይቀመስ ሆኖ ተደምድሞለታል፡፡ ስለዚህ ወደ ኋላ መለስ ብሎ የዶሮ ሥጋ ..ርካሽ.. በሆነበት ዘመን በገፍ ያበሉት…
Saturday, 10 September 2011 12:14

የመጽሐፍትነገር

Written by
Rate this item
(0 votes)
የዚህ ጽሑፍ ዓላማ በ2003 ዓ.ም ከመጽሐፍ ጋር በተያያዘ ስለተፈጠሩ ክስተቶች ጥቂት ነገሮችን ለማንሳት እንጂ በዓመቱስለተከሰተው ነገር ሁሉ የተሟላ ዳሰሳ ለማቅረብ አይደለም፡፡ ትኩረቴም ፖለቲካና ታሪክ ነክ በሆኑት ላይ እንጂ፤ እንደ ልብ ወለድ ወይም የሥነልቦና መጻሕፍትን የመሳሰሉትን አላካተተም፡፡ በመጻሕፍቱ አጠቃላይ ኋና ላይ…
Saturday, 10 September 2011 12:03

የኔ ቢጤ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እኔ ላንቺ ግጥም ቃላት ሣጠራቅም አላዛር ከደዌው ድኖ አገገመ ስለዓለም ከንቱነት ግጥም አሳተመ፡፡ ለውበትሽ ስንኝ ፊደል አጥቼልሽ በየመዘክሩ ስንከራተትልሽ የእዮብ መከራ ጭንቅ ዘመኑ አለፈ ..መታገስ ነው ደጉ!.. የሚል መጽሐፍ ፃፈ፡፡ እኔ ላንቺ ግጥም ቃላት ሳጠራቅም ውዲቷ አገራችን እጅግ ተራቀቀች በኤሌትሪክ…
Saturday, 27 August 2011 13:52

የሥነ ጽሑፍመድረክ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከኒቨርስቲ እስከ ፑሽኪንበአዲስ አበባ ከተማ ኪነ ጥበብን ማዕከልአድርገው በሣምንቱ ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ቀናት በነፃ የመዝናኛና የመማሪያ መድረኮች እየተፈጠሩ ነው፡፡ የመድረኮቹ ዝግጅትና አቀራረብ አንዳንዱ ሞቅ ሌላው ዘንድ ቅዝቅዝ ብሎም ይታያል፡፡ ሰኞ ነሐሴ 16 ቀን 2003 ዓ.ም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ያሳተመውን…
Saturday, 27 August 2011 13:50

የጥበብ ፍርድ ቤት

Written by
Rate this item
(0 votes)
ፍርዱ ይቀጥላል፡፡ ወንጀለኛው ወንጀለኛ የተባለው በጥበብ መለኪያ እንጂ በፍትሐ ብሔር ስላልሆነ ቅጣቱም ፍርዱም ይለያያል፡፡ ተከሳሽ ታስሮ አይቀርብም፡፡ ዘና ብለው ተቀምጠው እንደ ማሕበር ጠበል ፀዲቅ እየቀመሱ ሊሆን ይችላል ፍርዱ የሚካሄደው፡፡. . . ላዳብረው ወይንስ እንደ አመጣጡ በፍጥነት ላፍርጠው? የሚያስብሉ አንዳንድ ሐሳቦች…