ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
-ድምጻዊ ዳዊት ጽጌ-በአንጋፋዎቹ የአገራችን ድምፃውያን አሰፋ አባተ፣ ጥላሁን ገሰሰ እና እሳቱ ተሰማ ከዘመናት በፊት የተቀነቀኑና ከአድማጭ ጆሮ እርቀው የኖሩ ሦስት ተወዳጅ ሙዚቃዎች በወጣቱ ድምፃዊ ዳዊት ፅጌ ዳግም ተቀንቅነው፣ “የዘመን ቃናዎች ፩” በሚል ስያሜ የሙዚቃ ቪዲዮዎች እንደተሰራላቸው የተገለጸ ሲሆን፤ ትላንትና አርብ…
Sunday, 04 February 2024 00:00

ሦስት መዓዘን

Written by
Rate this item
(2 votes)
ምዕራፍ 1-ኪሩቤል ሳሙኤል -የሚተነፍሰው ትንፋሽ ከዛፎቹ ቅጠሎች ጋር እየተጋጨ ደግሞ ደጋግሞ ይሰማዋል፡፡ ትንፋሹ ከአፍንጫው ሲወጣ ጥሎት ላይመለስ እየኮበለለ ነው የሚመስለው፡፡ በጣም ደክሞታል፡፡ ወደ የት እየሄደ እንደሆነ የሚያውቀው ታሪክ የለም፡፡ በዚህ ጥቅጥቅ ያለ ጫካ ውስጥ የሚተነፍስና የሰው ፍጥረት የሆነው እሱ ብቻ…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ባህል ማዕከላት የሚሳተፉበትና የፊታችን ሰኞ ጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም የሚከፈት አገራዊ ፌስቲቫል ማዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ፌስቲቫሉ ለተከታታይ ሦስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ መክፈቻው ሰኞ ከአመሻሹ 11 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ…
Rate this item
(0 votes)
የወንድሙ ገዳን «አሌፍ ቤት» መጽሐፍን እያነበብኩ ነው። ስጨርሰው ይሄ «ድንቢጮ»የተባለ ሰውዬ ሊያስበጨኝ ወይም ሊያበጭጨኝ፤ ሊያዳብረኝ ወይም ሊያደናብረኝ ይችላል ብዬ ገመትኩ። ማንበቤን ግን አላቋረጥኩም፡፡ የዚህ ሰሞን የማታ የማታ ስራዬ እሱው ሆኗል። ድንቢጮ በዛ አጭር ቁመቱ የሁላችንንንም የዘመናት ጉድ ተሸክሟል። የምንናገረውንም የማንናገረውንም…
Rate this item
(2 votes)
 ‹‹አልገባኝምና መቼም አልፈታውም፤የምኞትን ፈረስ፣ ልጓም አይገታውም፤››ቴዎድሮስ ታደሠ 1977 ዓ.ም ላይ በ‹‹ሉባንጃዬ›› አልበም ሥራውን ጀመረ፤ የዜማ ደራሲ እንደሆነ ይታወቃል፤ ‹‹ሉባንጃዬ››፣ ‹‹ምን አሉ››፣ ‹‹ዝምታ›› እና ሌሎች የዜማ ድርሰቶቹ ናቸው፤ የግጥም ሀሳብም ያቀርባል፤ ዜማ ሲያጠና ጎበዝ ነው፤ የአስቴር አወቀን ‹‹እትቱ›› በመድረስም ሆነ በማጥናትና…
Tuesday, 23 January 2024 20:11

ኢህአፓና ስፖርት part 6

Written by
Rate this item
(0 votes)
https://youtu.be/k-llnz_sfro?si=Sr1-RWyz4-25MfPi
Page 3 of 247