ጥበብ
ዛሬ ከሚስቴ ጋር ፍቅር ለመስራት ቀጠሮ አለን፡፡ ከባህላችን ያፈነገጠ የፈረንጅ ፊልም ይዘናል፡፡ እንደውም የቪዲዮ ማጫወቻው ውስጥ ከተነዋል፡፡ የመኸር ዝናብ እንዳላረሰረሰው ደረቅ መሬት አፏ ኩበት እስኪመስል ድረስ በስሜት ነዷል፡፡ የገዛ ሙቀቴ አትንኖ፣ … ሰማይ አውጥቶ …ከገላዋ ላይ እስኪያዘንበኝ እኔንም አንዘፍዝፎኛል፡፡ ……
Read 2435 times
Published in
ጥበብ
ከአዘጋጁ:- ውድ አንባብያን፤ በዚህ አምድ በአንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሔር የአፃፃፍ ዘዬ የተኳሉ ጥበባዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ መጣጥፎችና ወጐች ይስተናገዳሉ፡፡ እግረመንገዳችንንም ዕውቁን የብዕር ሰው ስብአት ለአብን እየዘከርን፡፡ ለአምዱ የሚመጥኑ ጽሑፎችን ብትልኩልን ሚዛን ላይ እያወጣን እንደየሁኔታውና አግባቡ እናስተናግዳለን፡፡ ዶክተር ሳሙኤል ጆንሰንና…
Read 1447 times
Published in
ጥበብ
ሰሞኑን የታዋቂው ደራሲና ፈላስፋ ስብሐት ገ/እግዚአብሔርን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ (ነፍስ ይማር ብያለሁ) ሚዲያው ሁሉ ስለ ሕይወት ታሪኩ፤ ስለስራዎቹና ስለፈላስፋው እያወራና እየጻፈ ባለበት በአሁኑ ሰሞን የሁኔታዎች መገጣጠም የሰመረለት አንድ ፊልም የመዲናዋ ሲኒማ ቤቶችን የተቆጣጠረ ይመስላል፡፡ “መፈንቅለ ሴቶች” ደራሲውና ሌሎች ታዋቂ ኮሜዲያን…
Read 2120 times
Published in
ጥበብ
በቅርቡ አንድ ቱባ የመንግስት ባለስልጣን “የሁለት ምርጫዎች ወግ” የሚል ቱባ መጽሐፍ ጽፈዋል - የታዋቂውን እንግሊዛዊ ደራሲ ቻርለስ ዲከንስን እውቅ መጽሐፍ “A Tale of Two Cities” ወይም “የሁለት ከተሞች ወግ” ርዕስን በመዋስ፡፡ እኔም የዚህን እውቅ መጽሐፍ ርዕስ ተውሼ፣ ይችን ሀይ ባይ…
Read 2414 times
Published in
ጥበብ
“በቅሎሽ ተቃጠለብሽ ማለትን ሰማሁ፡፡ አንቺ ግን መቼም አትወጅም፡፡ በቅሎዬ ተቃጠለብኝ ብለሽ ሳትልኪብኝ ቀረሽ፡፡ የአፈ ንጉሥ ነሲቡ በቅሎም ተቃጥሏል የሚሄድበት በቅሎ አጥቶ እየታዘለ ቢመጣልኝ እወድ ነበር፡፡ አሁንም እርጥባን ማለፊያ በቅሎ ሰድጀልሻለሁ፡፡ ለአፈ ንጉሥ ነሲቡ ያዋስሽው እንደሆነ እንኳን በቅሎዋን አገርሽንም እነቅልሻለሁ፡፡ ኮርቻ…
Read 2409 times
Published in
ጥበብ
ኢትዮጵያ ሰሞኑን ካጣቻቸው ጽኑ አገር ወዳድ ምሁር ልጆችዋ አንዱ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር ነው፡፡ ስብሃት ደራሲ፣ ጋዜጠኛ፣ በንባብ ብዙ ዕውቀት ያካበተ፣ ለዕውቀት የኖረ፣ በጽሑፎቹ አያሌ አዳዲስ ትምህርቶችንና ዕውነቶችን በሰላ ብዕር የሚገልጽ ሰው ነበር፡፡ በንባብ ያከበተው ዕውቀት ወጣቱን ብቻ ሳይሆን እንማር ካልን በርሱ…
Read 2144 times
Published in
ጥበብ