ጥበብ

Saturday, 07 April 2012 09:39

እንደ ስብሐት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከአዘጋጁ:- ውድ አንባብያን፤ በዚህ አምድ በአንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሔር የአፃፃፍ ዘዬ የተኳሉ ጥበባዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ መጣጥፎችና ወጐች ይስተናገዳሉ፡፡ እግረመንገዳችንንም ዕውቁን የብዕር ሰው ስብአት ለአብን እየዘከርን፡፡ ለአምዱ የሚመጥኑ ጽሑፎችን ብትልኩልን ሚዛን ላይ እያወጣን እንደየሁኔታውና አግባቡ እናስተናግዳለን፡፡ “ከንጉሱ በልጠህ አትድመቅ”…
Rate this item
(0 votes)
ሄሚንግዌይን አደንቀዋለሁ … ታዲያ ሄሚንግዌይ ተደንቆ ስብሐት ሊቀር ነው? …… ግራጫውን መልክ አድንቄ ጠይሙ ሊቀር … እንዴት ተደርጐ?! ቀለማቸው እና የሚፅፉበት ቋንቋ ይቅርና በሌላው ነገራቸው ሁለቱን ደራሲዎች አንድ ለማድረግ ልሞክር … ስብሐት የተወለደው አድዋ ነው፤ ሄሚንግዌይ ደግሞ ኦክፖርክ (ኤሊኖይስ)፡፡ ሄሚንግዌይ…
Rate this item
(0 votes)
በጥበብ አፀድ ውስጥ የዝማሬ ውብ ድምፆች በሞገስ እንዲፈስሱ…የደስታ ሳቆች እንዲፈኩ…እንመኛለን፡፡ ሰማይና ምድር በአድማሶቻቸው ተቃቅፈው ከከንፈሮቻቸው ዳርና ዳር ዜማ ሲፈልቅ፣ ተራሮች ማህሌት ቆመው ሲወዛወዙ ብናይ ደስ ይለናል፡፡ ጥበባትን የምንወድድ ሁሉ የልባችን ትርታና የነፍሳችንም ፉጨት ይኸው ነው!ታዲያ ይኸው ፍቅራችን በመጽሐፍት ቤቶች መደዳ፣…
Rate this item
(0 votes)
“ተስፋ ኢንተርቴይመንት” ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የቴአትር ፌስቲቫል ባለፈው ሰኞ መጋቢት 17 ቀን 2004 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን 10 ቴአትሮችን አወዳድሮ ኮከብ ተዋንያን፣ አዘጋጅ፣ ደራሲና በአጠቃላይ አቀራረብ በሚሉ ዘርፎች 14 ተሸላሚዎችን በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት አዳራሽ ሸልሟል፡፡ ተመልካች የሰጠው ድምጽ 60 ከመቶ፣…
Rate this item
(0 votes)
ወደ ራሴ ልመለስ በርካታ ወራት ቃተትኩ። ከውስጤ የሚፈልቁና አንዳንዴም ለራሴው እንግዳ የሆኑ ጣፋጭ ዜማዎችን መስማት ናፈቀኝ። በኔ ውስጥ የሚዘምረው እርሱ ወደ የት ተሰወረ? ነው ወይስ ዜማዎቹ ነውጥና ጫጫታ ውስጥ ተውጠው ልሰማቸው ተሳነኝ? ትናንት ትልቅ ነው ከተባለ የሥዕል ትርዒት ላይ ነበርኩ።…
Wednesday, 04 April 2012 10:50

እንደኔና እንዳንቺ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዓመታት ነጉደዋል። ቅጠሎችም ደርቀው ረግፈዋል።የተዘራው አጎነቆለ። ያሸተው ተበላ። የምሥራቅ ነፋስ በሔድንበት መንገድ ለእልፍ ጊዜ ተመላልሷል። የጽጌረዳ ግንዶች አያሌ ትውልዶች በላያችን ላይ አለፉ። ለፍቅራችን ቡራኬ ከዚህ ግንድ ቅርንጫፍ የቀጠፍነው እምቡጥ ስንተኛው ትውልድ ይሆን? እሾኩ አያምም ከተሸረከተው መዳፍ ውስጥ የሚንረዠረዠረው ደም አያስደነግጥም።…