ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
“‹‹ሸንጎ›› በሚል ርዕስ ለግቢው ማኅበረሰብ እንዲቀርብ ታስቦ የተዘጋጀው የመድረክ ቴአትር ጠቀሜታው የጎላ ሆኖ በመገኘቱ፣ ከአማኑኤል ሆስፒታል ውጪ ለሚገኘው የሕብረተሰብ ክፍልም ማድረስ ስለሚቻልበት ሁኔታ ምክክር ተደርጎ እቅድ ተነደፈ፡፡ እቅዱም ከሆስፒታሉ ግቢ ወጥቶ ጤና ሚኒስቴር ደረሰ፡፡--”ወ/ሮ ጆዘሊን የኮንጎ ብራዛቪል ነዋሪ ነበሩ። በሀገራቸው…
Sunday, 27 August 2023 19:38

ሰይጣንና ፈጣሪው

Written by
Rate this item
(2 votes)
--እውነቴን ነው ፈጣሪዬ… የዚህን ሀሳብ ሚስጥር የሰው ልጅ ቢረዳው፣ የምድር መልክ ይቀየራል ብዬ አስባለሁ፡፡ አንዳንዴ ሀሳብ ግብት ይለኛል፡፡ በየሚዲያውና በየቅዱስ ስፍራዎች ውስጥ የሰው ልጆች ሰይጣናቸውን ሊያስለቅቁ ሲሄዱ አያለሁ፣ ደብተራዎች በየገደሉ እየተተራመሱ እፅዋቶችንና እንስሶችን እየሰበሰቡ ይሰዉለታል--“ዛሬ ለነፍሴ ልገብርላት ያሻኝ እውቀት አለና፣…
Rate this item
(4 votes)
 ሽምግልና ሳያውቀኝ (ሳልደክም) በፊት፣ ያጣሁትን መጽሐፍ ፍለጋ፣ ወደ መርካቶ አቀና ነበር። የልጅነት ጉርምስናዬ ላይ የካህሊልን The prophet መጽሐፍ መርካቶ ገዝቼ ስራመድ፣ ከብዙ መኪና ጋር እየተጋፋሁ፣ የመጽሐፉን ቅጠል እየገለጥኩ አነብ ነበር። ካህሊል እንደ ፍላፃ ወደ ልቤ የሚወረውራቸው ቃላት፣ ምናቤን የገለጡ ጣፋጭ…
Rate this item
(1 Vote)
 ከአለማችን ሀገራት ኖርዌይ በልቦለድ ድርሰት ዘርፍ ዝናን ያተረፉ አያሌ ደራሲያን ከጉያዋ ወጥተዋል፡፡ ዮናስ‘ሊ፣ ኤሌክስ አንደር ኪላንድ፣ አርኒ ሀርቦርግ፣ ሄነሪ ኢብሰን…የመሳሰሉ፡፡ የእነዚህ ገናና ደራሲያን የስነጽሑፍ ፈለግ በአብዛኛው የዳበረ ሀገር በቀል ቋንቋቸው ሳይሆን የተዋረሰ ድቅል የሚጽፉበት የንግግር ዘይቤያቸው እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል፡፡ ኖርዌይ…
Rate this item
(0 votes)
“ማለፊያ መንገድ ነው፣ ማለፊያ ጊዜ ነው፣ ማለፊያ ተስፋ ነው”“ሄድ መለስ” (ወጣ ፍቅር ወጣ) በተሰኘው ስራው ነው ይበልጥ የአድማጭ ልብ ውስጥ የገባው፡፡ “እንደኔ ነወይ” እንዲሁም “ሆንሽብኝ የቤት ስራ” እና ሌሎችም ሥራዎች ተወደውለታል ድምፃዊና የዜማ ደራሲው ብስራት ሱራፌል፡፡ከአምስት ዓመት በፊት “ቃል በቃል”…
Saturday, 05 August 2023 11:38

ዳገት ጨርሶ---

Written by
Rate this item
(2 votes)
የአንድ እግር ጫማ ከጥቅም ውጭ ቢሆን የሁለቱም እግር ጫማ ይጣላል። አዎ! የአንደኛው መጥፋት ሌላውንም ይዞ ይጠፋል። መንግሥትና ሕዝብ የአንድ ሰው የግራና ቀኝ ጫማዎች ናቸው። ለዚህም አንዱ ከጥቅም ውጭ ከሆነ አገርን ማሰብ ይከብዳል። ምሣሌዬ የራቀ ይመስላል። ከባልና ሚስት አንዱ መሐን ቢሆን…
Page 8 of 247