ጥበብ
“‹‹ሸንጎ›› በሚል ርዕስ ለግቢው ማኅበረሰብ እንዲቀርብ ታስቦ የተዘጋጀው የመድረክ ቴአትር ጠቀሜታው የጎላ ሆኖ በመገኘቱ፣ ከአማኑኤል ሆስፒታል ውጪ ለሚገኘው የሕብረተሰብ ክፍልም ማድረስ ስለሚቻልበት ሁኔታ ምክክር ተደርጎ እቅድ ተነደፈ፡፡ እቅዱም ከሆስፒታሉ ግቢ ወጥቶ ጤና ሚኒስቴር ደረሰ፡፡--”ወ/ሮ ጆዘሊን የኮንጎ ብራዛቪል ነዋሪ ነበሩ። በሀገራቸው…
Read 467 times
Published in
ጥበብ
--እውነቴን ነው ፈጣሪዬ… የዚህን ሀሳብ ሚስጥር የሰው ልጅ ቢረዳው፣ የምድር መልክ ይቀየራል ብዬ አስባለሁ፡፡ አንዳንዴ ሀሳብ ግብት ይለኛል፡፡ በየሚዲያውና በየቅዱስ ስፍራዎች ውስጥ የሰው ልጆች ሰይጣናቸውን ሊያስለቅቁ ሲሄዱ አያለሁ፣ ደብተራዎች በየገደሉ እየተተራመሱ እፅዋቶችንና እንስሶችን እየሰበሰቡ ይሰዉለታል--“ዛሬ ለነፍሴ ልገብርላት ያሻኝ እውቀት አለና፣…
Read 564 times
Published in
ጥበብ
ሽምግልና ሳያውቀኝ (ሳልደክም) በፊት፣ ያጣሁትን መጽሐፍ ፍለጋ፣ ወደ መርካቶ አቀና ነበር። የልጅነት ጉርምስናዬ ላይ የካህሊልን The prophet መጽሐፍ መርካቶ ገዝቼ ስራመድ፣ ከብዙ መኪና ጋር እየተጋፋሁ፣ የመጽሐፉን ቅጠል እየገለጥኩ አነብ ነበር። ካህሊል እንደ ፍላፃ ወደ ልቤ የሚወረውራቸው ቃላት፣ ምናቤን የገለጡ ጣፋጭ…
Read 672 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 12 August 2023 20:54
“በንግግር ቋንቋ ልደት ላይ፤ የበሳል ድርሰት ሞት” (በማወቅ ወይስ በአለማወቅ?)
Written by አብዲ መሐመድ
ከአለማችን ሀገራት ኖርዌይ በልቦለድ ድርሰት ዘርፍ ዝናን ያተረፉ አያሌ ደራሲያን ከጉያዋ ወጥተዋል፡፡ ዮናስ‘ሊ፣ ኤሌክስ አንደር ኪላንድ፣ አርኒ ሀርቦርግ፣ ሄነሪ ኢብሰን…የመሳሰሉ፡፡ የእነዚህ ገናና ደራሲያን የስነጽሑፍ ፈለግ በአብዛኛው የዳበረ ሀገር በቀል ቋንቋቸው ሳይሆን የተዋረሰ ድቅል የሚጽፉበት የንግግር ዘይቤያቸው እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል፡፡ ኖርዌይ…
Read 492 times
Published in
ጥበብ
“ማለፊያ መንገድ ነው፣ ማለፊያ ጊዜ ነው፣ ማለፊያ ተስፋ ነው”“ሄድ መለስ” (ወጣ ፍቅር ወጣ) በተሰኘው ስራው ነው ይበልጥ የአድማጭ ልብ ውስጥ የገባው፡፡ “እንደኔ ነወይ” እንዲሁም “ሆንሽብኝ የቤት ስራ” እና ሌሎችም ሥራዎች ተወደውለታል ድምፃዊና የዜማ ደራሲው ብስራት ሱራፌል፡፡ከአምስት ዓመት በፊት “ቃል በቃል”…
Read 565 times
Published in
ጥበብ
የአንድ እግር ጫማ ከጥቅም ውጭ ቢሆን የሁለቱም እግር ጫማ ይጣላል። አዎ! የአንደኛው መጥፋት ሌላውንም ይዞ ይጠፋል። መንግሥትና ሕዝብ የአንድ ሰው የግራና ቀኝ ጫማዎች ናቸው። ለዚህም አንዱ ከጥቅም ውጭ ከሆነ አገርን ማሰብ ይከብዳል። ምሣሌዬ የራቀ ይመስላል። ከባልና ሚስት አንዱ መሐን ቢሆን…
Read 533 times
Published in
ጥበብ