Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
(ካለፈው የቀጠለ) ወግ (Informal Essay) ጊዜ የሰጠው ቅል ሆኗል፡፡ ድንጋይ የሚሰብር፡፡ ቢያመሩባቸው የበለጠ ለሚመሩት ጊዜ አመጣሽ ሁኔታዎች ልከኛ መድኃኒታቸው ወግ ሆኗል፡፡ ለዚህ ነው ድንጋይ ሰባሪ፣ ጊዜ የሰጠው ቅል መሆኑ፡፡ ለከረረው ማርገቢያ፣ ለመረረው ማጣፈጫ፣ ለሾመጠጠው ማላሺያ፣ ለተፈራው ማሽሟጠጪያ፣ ለእውነታ መሸሺያ ……
Rate this item
(0 votes)
ሠራዊት ፍቅሬ ያሰናዳውን “ሠካራሙ ፖስታ” የተሰኘውን ፊልም ካየሁ በኋላ ገና ከአዳራሽ ሳንወጣ አጠገቤ ለነበረው ጌጡ ተመስገን “በመዳብ የተለበጠ ወርቅ” አልኩት፤ ምክንያቱስ ብትል ሃሳቡ ትልቅ ነው ርዕሱ ግን ፍሬ ነገሩን የመሸከም ጉልበት የለውም፡፡ መዳብ በወርቅ ይለበጣል እንጂ ወርቅ በመዳብ አይለበጥም፤ የወርቅ…
Saturday, 17 December 2011 11:01

ከቡና ቤት

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሥዕሎች እስከ ፒያሳ ወግ ሲባል ፈር መያዣ ከሣምንት በፊት፣ “የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለሙያ ማህበራት፣ ለሚዲያና ሥነ - ጥበብ ባለሙያዎች ባዘጋጀው ብሔራዊ ኮንፍረንስ” ላይ ከ6 በላይ የመወያያ “ጥናታዊ ጽሑፎች” ቀርበው ነበር፡፡ በርካታ ታዳሚያን በተሳተፉበት በዚህ መድረክ፣ የመወያያ ጽሑፎች በአንድ ተጠርዘው…
Rate this item
(0 votes)
2011-12-17 “አደፍርስ” ሲወጣ 10 ብር መሸጡ አስገርሞ ነበር፤ አሁን ፎቶ ኮፒው 200 ብር ይሸጣል ዳኛቸው ወርቁን የማየው እንደ ፖለቲካ ሳይንቲስት ነው ዳኛቸው በዚህ ዘመን ቢኖር “አደፍርስ”ን ላይጽፈው ይችላል “አደፍርስ” ሲወጣ 10 ብር መሸጡ አስገርሞ ነበር፤ አሁን ፎቶ ኮፒው 200 ብር…
Rate this item
(0 votes)
“ኢትዮጵያ ሃገሬ ሞኝ ነሽ ተላላየሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ”ከጥቂት ወራት በፊት እኔ፤ ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕልና፣ ፀሐይ መላኩ በአንድ የመቃብር ስፍራ ተገናኘን፡፡ በዚህ የመቃብር ሥፍራ የምንፈልገው የታላቁን ባለቅኔ ደራሲና ዐርበኛ የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴን ሐውልት ነበር፡፡ የመቃብሩን ሥፍራ ከዓመታት በፊት ተመልክቶ እኛን…
Rate this item
(1 Vote)
ጥናቱ፣ ፎክሎርን ተጠቅሞ ከልደት እስከ ሞት ያለውን ያለቃን ሕይወት ዘክሯል“የብዙዎቹ ኢትዮጵያዊያን ታላላቅ ሰዎች ጥፋት ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ነው…”“አዲስ አበባ እንኳ ለስንቱ የመንገድ ስም ስትሠጥ ለእርሳቸው ነፍጋቸዋለች”ፈር መያዣ - ከሁለት ሣምንት በፊት በሚዩዚክ ሜይዴይ አንድ ጥናታዊ ጽሑፍ ለውይይት ቀርቦ ነበር፡፡ “አለቃ ገብረሃና…