Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ሁለተኛ ሥራን ማሳመር እንደ ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የከበዳቸው ይኖራል ብዬ አላስብም፡፡ በማንኛውም ጥበባዊ ሥራ (ሙዚቃ፣ ድርሰት፣ ፊልም...) በመጀመሪያ ሥራቸው ጥሩ ሠራችሁ የተባሉ ሁሉ በቀጣዩ ሥራ ለምን መቀመቅ እንደሚወርዱ አይገባኝም፡፡ (ይህ አባባል የማይመለከታቸው ውስን ደራሲያን፣ ዘፋኞችና የፊልም ባለሙያዎች አሉ፡፡) ለማንም እንደሚገባው፣ በመጀመሪያ…
Rate this item
(1 Vote)
..ብዕር ሲያመልጥ ራስ ሲመለጥ አይታወቅም.. አለ ሲግመንድ ፍሮይድ (Slip of tangue) በአብዮተኞቹ የስብሐት ..ጢያራ.. መሬት እንዲያርፍ ተገደደ፡፡ ደበበ እሸቱና ስብሐት ደርግ ህፈት ቤት ለደርግ (የተመረጡ) አባላት እንዲያስረዱ ተጠሩ፡፡ ደበበ መጀመሪያ አስረዳ ሲባል ወደ ስብሐት እየጠቆመ ..የፃፈው እሱ ነው.. አለ፡፡ከትልቁ አፈወርቅ…
Rate this item
(1 Vote)
በ1973 ዓ.ም. በፈረንሳይ አካባቢ የተወለደው አርቲስቱ፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በብሔራዊ ኢትዮጵያ፣ ሁለተኛ ደረጃን በተፈሪ መኰንን እንዲሁም ከእንጦጦ ቴክኒክ ኮሌጅ በቲያትር ዲፕሎማውን አግኝቷል፡፡ ..ገመና ቁ.2.. ላይ ዶ/ር ምስክርን ሆኖ የሚጫወተው አርቲስቱ፤ ከጋዜጠኛ ሰላም ገረመው ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል፡፡ እስቲ ዳንኤል ሰውየውና…
Rate this item
(0 votes)
የኖህን ምድር ላይ መኖር መጠራጠርም መካድም መብትዎ ነውና፤ ምድር ላይ አልኖረም ወደማለት አምርተዋል፡፡ ስለዚህ የፈጣሪን ህልውናም ይጠራጠራሉ፤ ይህም መብትዎ ነው፡፡ ነገር ግን ይህ የግል መብትዎ እንጂ እንደ ትልቅ እውቀት ቆጥረው፤ ፈሪሀ ፈጣሪ ባደረበት ማህበረሰብ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ በሚነበብ ጋዜጣ ላይ…
Rate this item
(1 Vote)
በ2001 ዓ.ም. ተጀምሮ በአዲስ አበባና በየክልል ከተሞቹ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያን አይዶል ውድድር እነሆ ወደመቋጫው ተቃርቧል፡፡ በስድስት ዙሮች የተካሄደውን የድም ውድድር አሸንፈው ለሰባተኛው ዙር ያለፉት አስር ተወዳዳሪዎችም ተመርጠዋል፡፡ የሐረሯ ተወዳዳሪ ህፃን ሃና ግርማ በልዩ ተወዳዳሪነት ለሰባተኛውና ምርጥ አምስቱ ብቻ ለሚመረጡበት ዙር…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስአበባበርካታነባርሰፈሮችለልማትናለሕንፃግንባታፈርሰዋል፤እየፈረሱየሚገኙምአሉ፤ገና ወደፊትየሚፈርሱምአሉ፡፡እንደነዶሮማነቂያናሠራተኛ ሰፈር ያሉት የፒያሳ ነባርሰፈሮችም ከአራት ኪሎ በመቀጠል ለመፍረስ ጊዜያቸውን እየጠበቁ ነው፡፡ ልክ እንደ አራት ኪሎና መርካቶ ሁሉ ፒያሳም በከፊል ፈርሳ ከመገንባቷ በፊት ውስጣዊ ገታዋን፣ የነዋሪዎቿን የሕይወት መስተጋብር እና ሌሎችም tእውነታዎች ለኛና ለቀጣይ ትውልዶች ዘላለማዊ የሚያደርግ መሐፍ ባሳለፍነው ሳምንት…