Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 06 October 2012 15:03

የልጆች ባለውለታው

Written by
Rate this item
(6 votes)
በያዝነው ዓመት መስከረም ወር መጀመሪያ ላይ ለእህቶቿ ልጆች የመማሪያ ቁሳቁስ ለመግዛት ወደ ጽሕፈት መሣሪያዎች መሸጫ መደብር የሄደችው ወ/ት ከበቡሽ፤ መደብሩ ውስጥ ባያቸው በአሜሪካ ባንዲራ የደመቀ “Proud to be an American!” የሚል ጥቅስ የታተመበት እርሳስ ከመገረምም በላይ አስደንግጧታል፡፡የመደንገጧ ምክንያት “እርሳሱ በእጁ…
Saturday, 06 October 2012 14:59

አኮቴት ስለሚገባት እንስት ጋዜጠኛ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ሀተታ ሀ…የዚህ ፅሁፍ መነሻ እውነት ነው…. እውነት እንደመነሻ እንጂ ያላግባብ ምስጋና ለማቅረብ ታስቦ አይደለም፡፡ ለመተዋወቅና ዝምድና ለመፍጠርም አይደለም፡፡ ጉርሻ ቢጤ ነገር ለማግኘት ማሞካሸት የሚል እሳቤም አልያዘም፡፡ የብልጠት ምስጋና እንዲሆን ታስቦ የተደረገም አይደለም፡፡ በፍፁም፡፡ በእውነት እውቀት እንጂ በብልጣብልጥነት የኖረ… የሚቀጥል ሀገር…
Rate this item
(13 votes)
ድምፃዊ ሚካኤል በላይነህ ተጫዋችና ቅን እንደሆነ በቅርብ የሚያውቁት ሰዎች ይመሰክሩለታል፡፡ ባለፈው ሐሙስ በአዲሱ አልበም ዙሪያ ቃለምልልስ ሳደርግለት በሳቅና በፈገግታ በሀዘን እየተመላለሰ ነበር ሃሳቡን የገለፀው፡፡ የመጀመሪያ አልበሙ ከወጣ ከሰባት ዓመት በኋላ ሰሞኑን ለአድማጭ ጆሮ የደረሰውን አልበሙን ‹‹ናፍቆትና ፍቅር›› ብሎታል፡፡ በቃለምልልሱ ወቅት…
Saturday, 29 September 2012 09:53

ሤራዎችን የወለደው “ሤራ”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“አፄ ኃይለሥላሴ በ1953 ዓ.ም. ለተደረገባቸው መፈንቅለ መንግሥት ምክንያቱ ራሳቸው ንጉሡ ናቸው” የሚል መልዕክት የሚያስተላልፍ መጽሐፍ ስላገኘሁ ለዛሬ ዳሰሳና ቅኝት መርጬዋለሁ፡፡ በ2003 ዓ.ም ታትሞ ለአንባቢያን የቀረበው መጽሐፍ “ሤራ! በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት” በሚል ርዕስ በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተፃፈ ልቦለድ መሆኑን…
Saturday, 29 September 2012 09:46

የቤት ስራው

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአ.አ ዩኒቨርስቲ በማታው ክፍለ ጊዜ የሶስተኛ ዓመት የሥነ ጽሁፍ ተማሪ ነኝ፡፡ የመማሪያ ክፍላችን አየር በተማሪዎች የጭንቀት ትንፋሽ ዳምኗል፡፡ ውጥረቱ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ ሄዶ፣ ዛሬ የመጨረሻው ጡዘት ላይ ደርሷል፡፡ ለወትሮው መምህሩ እስኪመጡ የነበረው ድባብ እንዲህ የተቀዛቀዘ አልነበረም፡፡ከቀልደኛነቱ የተነሳ በፍልቅልቅ ሴቶች…
Saturday, 22 September 2012 12:27

ተሬ ሞተሬ እና ከቤ

Written by
Rate this item
(0 votes)
እውነተኛ ልብ ወለድ ያ እሥር ቤት እንደላሊበላ ውቅር ቤተ - ክርስቲያን ከአንድ አለት ተፈልፍሎ የተሠራ ይመስላል፡፡ መሀከሉ ላይ ቦይ አለ፡፡ ግቢው ሲፀዳ የውሃ መውረጃ ነው፡፡ ግራና ቀኙ ላይ፤ አንድ-አለፍ አንድ-አለፍ ትይዩ በሮች አሉ - ከዚያው አለት የተቦረቦሩ የሚመስሉ፡፡ ከአየር ሆነው…