ጥበብ
ጨለማን በጥቁረቱ የምጠላውን ያህል፡ብርኀንን በፍካቱ እጠለዋለሁ። ሁለቱም ለእኔ ምቾት የላቸውም። ጨለማ እንዳልታይ በመጋረዱ አይመቸኝም፤ ብርኀንም ፍጹም እንድጋለጥ በመፍቀዱ ሰላም አይሰጠኝም። አምላክ ለምን በቀንና በጨለማ መካከል ያለ ሰዓት አልፈጠረም? ደብዘዝ ፈዘዝ ያለ፤ አይጋለጡበት አይጋረዱበት ዓይነት።ሌሊት።ከሽቦ አልጋዬ ላይ ተጋድሜ ሐሳብ በአእምሮዬ ውስጥ…
Read 8552 times
Published in
ጥበብ
ከመጽሐፉ ላይ ጥቂት አንቀጾች ለቅምሻ‹‹እህስ... መሰጠትስ እንዳንተ ነበር፡፡ ነፋሱን መከተል መሰጠት እንጂ መባከን አይሆንም፡፡ ደግሞም እራስህን እንጂ ነፋሱን አታሳድደውም፤ ራስህን እንጂ ነፋሱን ልትለውጠው አትችልም። በእውነታው ሊያጠምቅህ፣ ሊያላምድህ ያባብልሃል እንጂ ነፋስን ልታሳድደው ወይ ልትከተለው የማይሆን ነገር ነው፡፡ የምዕራብ ነፋስ ሲጠነሰስ ከባህር…
Read 4694 times
Published in
ጥበብ
መግቢያ“የዘሩት ሲያፈራ” በሚል አርእስት የቀረበው የደራሲ ደመቀ ዘነበ መጽሐፍ፣ በደርግ ዘመን የኩባ መንግስት ለኢትዮጵያ ካደረገው አስተዋጽኦ ዋነኛውን ከትቦ፣ በሚያምር አቀራረብና ትውስታን ባዘለ አገላለጽ ለአንባቢ አቅርቦልናል፡፡ ይህ መጽሐፍ በዋነኛነት የኩባ መንግስት ለኢትዮጵያ ያደረገውን ድጋፍ የሚገልጽ ሲሆን በዘመኑ በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን የነበራቸውን…
Read 6768 times
Published in
ጥበብ
ጓደኛዋ እየተደፈረች ነው፣ አልያም ልትደፈር ነው። ድምጿ በቀጭኑ ይሰማታል ለሊያ። በስስ ግድግዳዋ ታ’ኮ የሚመጣው የሚያቃጭር ድምፅ ይሰቀጥጣል። በኪነ-ጥበቡ በቆመች ግድግዳ መለያየታቸው አስፈራት። ጓደኛዋ ለተደፈረች እርሷ መደፈሪያዋን ጨበጣ ያዘች።ከፍ ያለ እሪታ ተሰማ።በሩን ከፍታ ለመውጣት አልቻለችም። ሰው መሆን ይዟት ልቧ ተንደፋደፈ፤ ሰው…
Read 4962 times
Published in
ጥበብ
ቤቴ በድንገት ነፍስ የዘራ ይመስላል፡፡ ሳላስበው በጨለማ ውስጥ መገኘቴ ሁሉንም ነገር ባልተለመደ ሁኔታ በትኩረት እንድከታተል ሣያደርገኝ አልቀረም፡፡ ምናልባትም ቀደም ሲል የደረሰኝ የሥልክ ጥሪም ሊሆን ይችላል፡፡ለወትሮው እቤት ውስጥ የመዋል ልምድ የለኝም፡፡ ዛሬ ግን በዶፍ ዝናብ የተነሳ በቤት መቆየቴ ግድ ነበር፡፡ የደዋዩን…
Read 5321 times
Published in
ጥበብ
ፊይዶር ደስቶቭስኪ በየትም አገር የገነነ ራሺያዊ ደራሲ ነው፡፡ ደስቶቭስኪ ከሚታወቅባቸው ስራዎች መካከል “white Nights” አንዱ ነው፡፡ በዚህ መጽሃፉ በፒተርስበርግ ከተማ ባይተዋር ስለሆነ፣ ከስጋው ወደ ነፍሱ ስለሚያይ በምሽቱ የሚደነቅ አንድ ገጸ፟ ባህሪ አለ፡፡ ዶስቶቭስኪ እንዲህ ጽፏል፡-“My history!” I cried in alarm.…
Read 4512 times
Published in
ጥበብ