ባህል
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ እየተባባሰ በመጣው የዋጋ ንረት፣ የገንዘብ መግዛት አቅም መዳከምና የአቅርቦት እጥረት ምክንያት የከተሞች ውስጥ ረሐብ ሊከሰት እንደሚችል እየተተነበየ ነው። ከመንግስት የምንጠብቀው መፍትሔ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከእኛስ ምን ይጠበቃል? በሚለው ዙርያ ሐሳብ ማንሸራሸር አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ?! የጋለው ኢኮኖሚያችን እስኪረጋጋ፣ የቁሳቁስ፣…
Read 2381 times
Published in
ባህል
“ነገም ሌላ ቀን ነው” በድጋሚ ታተመ ‘’GONE WITH THE WIND’’ በማርጋሬት ሚሼል ተደርሶ በባለቅኔ ነቢይ መኮንን፣ የአሥር ዓመታት የእሥር ቤት ቆይታ ውስጥ በሲጋራ ፖኬት አልሙኒዬሞች ወደ አማርኛ ተተርጉሞ፣ በ1982 ዓ.ም ‘’ነገም ሌላ ቀን ነው’’ በሚል ርዕስ ለኅትመት የበቃ ውድ መጸሐፍ…
Read 2512 times
Published in
ባህል
“ነገም ሌላ ቀን ነው” በድጋሚ ታተመ ‘’GONE WITH THE WIND’’ በማርጋሬት ሚሼል ተደርሶ በባለቅኔ ነቢይ መኮንን፣ የአሥር ዓመታት የእሥር ቤት ቆይታ ውስጥ በሲጋራ ፖኬት አልሙኒዬሞች ወደ አማርኛ ተተርጉሞ፣ በ1982 ዓ.ም ‘’ነገም ሌላ ቀን ነው’’ በሚል ርዕስ ለኅትመት የበቃ ውድ መጸሐፍ…
Read 2332 times
Published in
ባህል
“--እስቲ ወንበር ይበዛብኛል፣ ሙገሳ ይበዛብኛል፣ ጭብጨባ ይበዛብኛል፣ ገንዘብ ይበዛብኛል፣ ቤቱም መኪናውም ይበዛብኛል..አይነት ነገሮችን ማለት ልመዱ በልልኝ፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰኔ የሚሉት ወር እንዴት ይዟችኋል! አሁንማ አንዱ ወር የሌላኛውን ወር ድንበር የገፋ ይመስል እየተቀላቀሉብን ተቸግረናል። ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል... ያለማጋነን ብዙዎቻችን የወጪው…
Read 1890 times
Published in
ባህል
ቴዲ አፍሮ እና “ሐ” ማዕረግ ጌታቸው ቴዎድሮስ ካሳሁንን (ቴዲ አፍሮን) ለመጀመሪያ ጊዜ ላገኘው ነው፡፡ የግቢው በር ተከፈተ፡፡ ጥቁር ቲ-ሸርት በቁምጣ ሱሪ ለብሶ አንዲት ክፍል በር ላይ ታየኝ። ሰላምታ ተለዋወጥን፡፡ “ሐ” ትባላለች አለኝ። የምተዋወቀው ነገር ባጣ ዞር አልኩ። የክፍሏ ስም እንደሆነ…
Read 2045 times
Published in
ባህል
#--ዘንድሮ መቼም የመካሪውም፣ የምክሩም አይነት ለወጥወጥ ብሏል፡፡ እናላችሁ... ከጥቂት ወራት በፊት ነው አሉ፡፡ የምታከብራቸው ሁለት የሥጋ ዘመዶቿ የሆነ የሳምንቱ መጨረሻ ቀን ለጥብቅ ጉዳይ እንደሚፈልጓትና አንደኛቸው ቤት እንደሚጠብቋት ነግረዋት የተባለው ቦታ ትሄዳለች፡፡ አጠራራቸው የተለመደ ስላልነበር...ማለት ለብቻዋ ተፈልጋ ስለማታውቅ መጨናነቋ አልቀረም፡፡ ካገኘቻቸው…
Read 1685 times
Published in
ባህል