ባህል

Rate this item
(15 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሱዬው የመንግሥት ሠራተኛ ነው፡፡ እናላችሁ… ወደ ዶክተር ይሄድና… “ዶክተር መተኛት አቃተኝ…” ይለዋል፡፡ዶክተሩም… “እንቅልፍ አይወስድህም ማለት ነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡የመንግሥት ሠራተኛው ሆዬ ምን ብሎ ቢመልስ ጥሩ ነው… “ማታ በደንብ አድርጌ እተኛለሁ፡፡ ጠዋትም አብዛኛውን ሰዓት ለሽ ብዬ ነው የምተኛው፡፡ አሁን የቸገረኝ ከሰዓት…
Rate this item
(29 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ እጮኛዋን ቤት አምጥታ ከወላጆቿ ጋር ታስተዋውቅዋለች፡፡ ወላጆቿ ደግሞ ‘ፏ’ ያሉ ሀብታሞች ነበሩ፡፡ አባትየው የልጁን እጮኛ ወደ ባዶ ክፍል ወስዶ ያዋራዋል፡፡ “ለመሆኑ ዕቅድህ ምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ “እኔ የኃይማኖቶች ምሁር ነኝ፡ ጥናቶች አጠናለሁ…”ይላል፡፡ አባትየውም… “ግሩም ነው፣ ግን ልጄ ጥሩ መኖሪያ…
Rate this item
(1 Vote)
ደብረዘይት፣ አዴ ወረዳ እና ሻሸመኔ የብሾፍቱ ማህበራዊ ተጠያቂነት ማጠቃለያ ባለፈው የደብረዘይት/ብሾፍቱ ጉዞዬን ጀምሬ ነበር፡፡ ላጠቃልለውና ወደ አጄ ጉዞዬ እቀጥላለሁ፡፡ ስለናንተ ጉዳይ (ስለማህበራዊ ተጠያቂነት) የጋዜጣችን አንባቢ ያውቅ ዘንድ ቀለል አድርጌ ልጽፍ ነው፡፡ አገልግሎት ሰጪዎችና አገልግሎት ተቀባዮች ናቸው መልስ የሰጡኝ፡፡ ማህበራዊ ተጠያቂነት…
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እዚህ አገር በቃ ወሬና ተግባር እንዲህ ደመኛ ጠላቶች ሆነው አረፉት! ሀሳብ አለን… ‘የአደባባዩ እከሌ…’ ‘የጓዳው እከሌ’ እየተባለ የአደባባይና የጓዳ ባህሪያቶቻችን ይለዩልንማ! ከዛ በኋላ…አለ አይደል… “አንተ እኔ እንደዚሀ አይነት ሰው መሆኑን አላውቅም ነበር…” ምናምን አንባባልም፡ስሙኝማ…የሆነ ነገር ሌላ ሰው ላይ ሲደርስ……
Rate this item
(15 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁማ! ምስኪን ሀበሻ በቀጠሮው መሠረት ዛሬም ለአንድዬ አቤቱታውን እያቀረበ ነው፡፡ አንድዬ፡— አጅሬ፣ መጣህ! እኔ ረሳኸው ብዬ ነበር፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ እንዴት እረሳለሁ፣ ይህን ያህል ዝንጉ አልሆንኩም እኮ!አንድዬ፡— እሱን እንኳን ተወው፡፡ ሌላው ህዝብ የተቀበረ ታሪኩን እንዳይረሳ ከየትም እየፈለገ…
Saturday, 26 September 2015 08:22

ለአዲስ አድማስ አዘጋጅ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ባለፈው ቅዳሜ በወጣው የአዲስ አድማስ ዕትም ላይ፤ አደዳ ኃይለ ሥላሴ፤ “በአብነት ስሜ ላይ ለተሰነዘሩ ትችቶች የተሰጠ ምላሽ” በሚል ርዕስ የጻፉትን አነበብኩ። ደግሜም አነበብኩት። በዚሁ ጋዜጣ ላይ ወሪሳ ስለተባለው የአለማየሁ ገላጋይ መጽሐፍ አብነት ስሜ ባቀረቡት ሂሳዊ ጽሁፍ ላይ ለተሰጠ አስተያየት ምላሽ…