ባህል

Saturday, 24 May 2014 14:30

የጎንደር ገጠመኞቼ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ክፍል ሁለት “አቅላይ ሰፈር”፤ “ቋያ” “እሳቱ ሰ” እና “ቤርሙዳ” ውድ አንባቢያን:- ባለፈው ሳምንት ጽሁፌ ለመስክ ሥራ ወደ ጎንደር በተጓዝኩ ጊዘዜ ያስደመሙኝን ገጠመኞችና ስለደብረ ታቦር ከተማ አንዳንድ ነገሮችን ጣጥፌ የነበረ ሲሆን በዛሬው ጽሁፌ ቀጣዩን ክፍል አስነብባችኋለሁ፡፡ ወደ ፍሬ ነገሬ ከመግባቴ በፊት…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…ፀሀዩዋ እንኳን ፏ ብላ ከራሳችን በላይ ትንሽ ደበዘዝ ሲልብን ልንደነግጥ ነው! አሀ…ልክ ነዋ! እኛ ባቡሩን ወደሰማይ ለማቅረብ ብለን ድልድይ ብንሠራ… የአንበጣ መንጋ ወደመሬት ይቅረብብን! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… የአዲስ አበባ የከርሞ ነገር አያሳስባችሁም! ልክ ነዋ…በዛ ሰሞን ጅቦች በጠራራ ፀሀይ…
Saturday, 17 May 2014 15:46

ቡና እንጠጣ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ቡና በአለማችን የተትረፈረፈ ምርት አይደለም፡፡ በተፈላጊነት ግን ከነዳጅ ቀጥሎ ሁለተኛውን ደረጃ ይይዛል፡፡ በአለም ላይ በየአመቱ ከአምስት መቶ ቢሊዮን ስኒ በላይ ይሸጣል፡፡ ቡና እንጠጣ በቀን ውስጥ የሚደጋገም ቃል ሳይሆን አይቀርም፡፡ “ካልዲ” በሚባል ኢትዮጵያዊው እረኛ አማካኝነት በከፋ እንደተገኘና ኮፊ ለሚለው መጠሪያ መነሻ…
Saturday, 17 May 2014 15:44

የጐንደር ገጠመኞቼ

Written by
Rate this item
(5 votes)
የህንፃዎች ስያሜ “አጃኢብ” ያሰኛል በሶስት ወራት ልዩነት ጊዜ ውስጥ ከትምህርትና ጤና ጋር የተያያዙ ጥናቶችን ለማካሄድ ወደ ደቡብና ሰሜን ጐንደር አካባቢዎች ተጉዤ በነበረበት ወቅት ከታዘብኳቸው፤ ካስተማሩኝና ካዝናኑኝ ገጠመኞቼ ጋር እስቲ ጥቂት አረፍ በሉ። የቀዳሚው ቀን ጉዟችን ዓባይ በረሃ ላይ በነበረው ሙቀት…
Saturday, 17 May 2014 15:36

“…ልክ አገባሁት!”

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ፣ ወሬ በዛብንሳ!…ማለት በአንድ ጉዳይ ላይ የምንሰማውና የምናነበው ከመለያያቱና ከመብዛቱ የተነሳ እውነቱንና ሀሰቱን መለየት በጣም አስቸጋሪ የሆነበት ዘመን ላይ ነን። ቴክኖሎጂ ‘እንዳበጁት’ የሆነበት ዘመን ስለሆነ የተነካካውንና ያልተነካካውን መለየት አስቸግሯል። ስሙኝማ… እግረ መንገዴን የሆነ ነገር ትዝ አለኝማ… ይሄ ‘ፎቶሾፕ’…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…እነ እንትና፣ ክረምቱም ደረሰ፣ እነእንትናዬ ሁሉ ‘ስሊም’ ሆኑ (ቂ..ቂ…ቂ…) ብርድ ማባረሪያ ሊጠፋ ነው ማለት ነው! ለነገሩ…ምን መሰላችሁ…ክፉ ነገር መስማትና ማየት ስለተዋሀደን ነው እንጂ…ያለንበት ጊዜ ጥሩ አይደለም፡፡ ሳቃችን፣ ዘፈናችን፣ ዳንኪራችን ሁሉ ‘ሲንቴቲክ’ የሆነበት ዘመን ላይ ነን፡፡ ወርቅ አልማዝ ማግኘት…