Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ባህል

Rate this item
(2 votes)
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁማ! እግረ መንገዳችንን እየከሰሙ ያሉና ‘ዳግም ልደት’ የሚያስፈልጋቸው ነገሮችን ዳግም ልደት ይስጥልንማ! ሰውየው ለሚስቱ ሁልጊዜ የገና ስጦታ ይሰጣት ነበር፡፡ አንድ ዓመት በሆነ ምክንያት በሚስቱ ብሽቅ ይልባታል፡፡ እሷ ግን ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ “…የእኔ ወለላ፣ ዘንድሮ ለገና ምን ስጦታ…
Saturday, 29 December 2012 09:10

“ትንሽ ግንኙነት!”

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይኸው ሌሎች በዓላት ደረሱ…እንኳን ለዋዜማው አደረሳችሁማ!ስሙኝማ…በዓልን በተመለከተ ምን ይመስልሀል በሉኝ፣ የሚመስለኝማ እዚህ አገር በዓል…አለ አይደል…ልክ እንደ ሰመመን መስጫ (አኔስቴዚያ) አይነት ነገር ይመስለኛል፡፡ ‘ፔይን’ ምናምን ትረሳለቻ! መንፈቅ ሙሉ “ኽረ ልናልቅ ነው፣ ኑሮ ከበደ… ምናምን” ስንል እንቆይና በዓል ሲደርስ ምን አለፋችሁ፣…
Saturday, 22 December 2012 09:48

‘ጭድ’ና ዘመን…

Written by
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…‘ጄኒዩን’ የሚባል ኦሪጂናሌ ነገር ማግኘት እየከበደ ነው፡፡ ብዙ ነገር አስመስሎ እየተሠራ ግራ እየተጋባን ነው፡፡ ብዙዎቻችን በተለያዩ ነገሮች…አለ አይደል…‘ጦጣ’ ነገር እየተደረግን ነው፡፡ “የፒያሳ ልጅ ነኝ፣ ሌላውን አሞኛለሁ እንጂ አልሞኝም…” “የመርኬ ልጅ ሆኜማ የፈለገ የጨስኩ ብልጥ ነኝ ያለ እኔን አያታልለኝም…” ምናምን…
Saturday, 15 December 2012 12:52

“ህልም?

Written by
Rate this item
(4 votes)
እኛ ህልም የለንም!”ሰው ሆኖ ተፈጥሮ ህልም የሌለው የለም፡፡ የህልሙ ዓይነት ሊለያይ ይችላል እንጂ፡፡ ትናንሽ ልጆች ሳለን ህልም ነበረን፡፡ “ምን መሆን ትፈልጋላችሁ?” ስንባል ዶክተር፣ ፓይለት፣ ሳይንቲስት፣ ኢንጂነር፣ አስተማሪ፣ ሹፌር ወዘተ--- እያልን የምንመልሰው ሁሉ ህልማችን እኮ ነው፡፡ አንዳንዱ ህልም እስከ መጨረሻው አብሮ…
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን አንድ ቦታ ላይ ያነበብኳትን ስሙኝማ…እግዜሐር በመጀመሪያ መሬትን ፈጠረና እረፍት አደረገ፡፡ከዚያም እግዜሐር ወንድን ፈጠረና እረፍት አደረገ፡፡ቀጥሎ እግዜሐር ሴትን ፈጠረ፡፡ ከዛ ጊዜ ጀምሮም እሱም ሆነ ወንድ እረፍት አግኝተው አያውቁም፡፡ይህች የምድረ ‘ሾቭኒስት’ ተረት መሆን አለባት፡፡ እርግጥ ‘እረፍት ማጣቱ’ ያለ ቢሆንም ይህን…
Saturday, 08 December 2012 11:15

“…አልገድልህምን ምን አመጣው?”

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይሄን ታሪክ መቼም ሳትሰሙት አልቀራችሁም…ሁለቱ ሰዎች ይጣላሉ ይመስለኛል፡፡ እናማ…አንደኛው እንደመጠንቀቅ ሲል ሌላኛው ምን ይለዋል መሰላችሁ…“አይዞህ፣ አልገድልህም፡፡” ያኛው ደግሞ ‘ቆቅ ቢጤ’ ስለነበር “አልገድልህምን ምን አመጣው?” ብሎ ጠየቀ! እናላችሁ…ብዙ ነገር “…ምን አመጣው?” እየሆነብን ተቸግረናል፡፡ስብሰባ ተቀምጣችኋል፡፡ እና ስብሰባው ሲካሄድ ይቆይና ወደ መጨረሻ…